በትራፊክ አደጋ የ15 ሰዎች ህይወት ማለፉ ተገለጸ

Date:

የትራፊክ አደጋው በዛሬው ዕለት አመሻሽ አከባቢ መኪናው ፍሬን በመበጠሱ ምክንያት በወረዳው በዴሳ ከተማ ውስጥ በሚገኘው ደደሳ ወንዝ ተገልብጦ የደረሰ መሆኑም ተገልጿል።

በአደጋው እስካሁን የ15 ሰዎች ህይወት ማለፉንና 21 ከባድ ጉዳት እንዲሁም 6 ቀላል ጉዳት መድረሱ ተጠቁሟል።

አደጋው ላይ ጉዳት የደረሰባቸው ሰዎችም በኦቶና ሆስፒታል ህክምና እየተደረገላቸው መሆኑ ተመላክቷል።

46 ሰዎችን ያሳፈረው መኪናው ከአርባምንጭ ዝጊቲ አቦ ዓመታዊ ንግስ በዓል እየተመለሱ የነበሩ የሻሸመኔ ከተማ ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን ወጣቶች የያዘው እንደሆነም ከወረዳው ያገኘነው መረጃ አመላክቷል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ከ989 ሚሊዮን ብር በላይ የኮንትሮባንድ እቃዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

የጉምሩክ ኮሚሽን ከግንቦት 27 እስከ ሰኔ 3 ቀን 2018...

“እኔ እስካለሁ ድረስ ኢራን የኑክሌር መሣሪያ ባለቤት አትሆንም!”

የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ትናንት ሰኔ 5 ቀን...

አገር እንዲህ ዓይንህን ለአፈር ይባላል?

በተጀመረው የአለም ዋንጫ ደቡብ አፍሪካ በሜክሲኮ መሸነፏን ተከትሎ አፍሪካ...

አሜሪካ እና ኢራን የመጀመሪያ ደረጃ ስምምነት በ24 ሰዓት ውስጥ እንደሚፈራረሙ ፓኪስታን አስታወቀች

ዩናይትድ ስቴትስ እና ኢራን በሰላም ድርድሩ ማዕቀፎች ላይ መስማማታቸውን...