በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ኤርቪን ማሲንጋ ትግራይ ክልል፣ መቐለ ይገኛሉ

Date:

ዛሬ ጥዋት ላይ አሉላ አባ ነጋ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የህወሓት አመራሮች አቀባበል አድርገውላቸዋል።

አንድ ቀን በመቐለ የሚያሳልፉት አምባሳደሩ ቀጠናዊ የፀጥታ እና ሰላም ፣ የሰብዓዊ እርዳታ እንዲሁም ሌሎች ጉዳዮች ላይ ይመክራሉ ተብሎ ይጠበቃል።

ከዚህ ቀደም ሀገራቸው አሜሪካ በህወሓት አመራሮች እና ቤተሰቦቻቸው ላይ የቪዛ እገዳ መጣሏ የሚዘነጋ አይደለም።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ጄኤፍኤም 106.7 የሬዲዮ ጣቢያ ለ6 ወራት ታገደ

የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ባደረገው የይዘት ክትትልና የኢንስፔክሽን ምልከታ...

ሱልጣን ቢን ኻሊፋ ግሩፕ በኢትዮጵያ በሆቴል ዘርፍ ሊሰማራ ነው

በተባበሩት ዐረብ ኤምሬቶች የኢፌዲሪ ልዩ መልዕክተኛና ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር...

የአሜሪካ የታክስ ህግ የስፔንን የዓለም ዋንጫ ሽልማት ስጋት ላይ ጣለ

የስፔን ብሔራዊ ቡድን ከዓለም ዋንጫ ሊያገኘው ከሚችለው 50 ሚሊዮን...

ህወሓት ከሌሎች ተቃዋሚ ኃይሎች ጋር የሚደረግ ጥምረት አስፈላጊ መሆኑን ገለጸ

ሕዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ...