ዛሬ ጥዋት ላይ አሉላ አባ ነጋ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የህወሓት አመራሮች አቀባበል አድርገውላቸዋል።
አንድ ቀን በመቐለ የሚያሳልፉት አምባሳደሩ ቀጠናዊ የፀጥታ እና ሰላም ፣ የሰብዓዊ እርዳታ እንዲሁም ሌሎች ጉዳዮች ላይ ይመክራሉ ተብሎ ይጠበቃል።
ከዚህ ቀደም ሀገራቸው አሜሪካ በህወሓት አመራሮች እና ቤተሰቦቻቸው ላይ የቪዛ እገዳ መጣሏ የሚዘነጋ አይደለም።
ዛሬ ጥዋት ላይ አሉላ አባ ነጋ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የህወሓት አመራሮች አቀባበል አድርገውላቸዋል።
አንድ ቀን በመቐለ የሚያሳልፉት አምባሳደሩ ቀጠናዊ የፀጥታ እና ሰላም ፣ የሰብዓዊ እርዳታ እንዲሁም ሌሎች ጉዳዮች ላይ ይመክራሉ ተብሎ ይጠበቃል።
ከዚህ ቀደም ሀገራቸው አሜሪካ በህወሓት አመራሮች እና ቤተሰቦቻቸው ላይ የቪዛ እገዳ መጣሏ የሚዘነጋ አይደለም።
በብዛት የተነበቡ
Ethio Habesha Printing and Advertising PLC brings 25 years of expertise to the print media landscape.
© Ghion Magazine ግዮን መጽሔት. All Rights Reserved.
Produced by Ha Geez.
