እንደ ዩሮሞኒተር ኢንተርናሽናል ሪፖርት
እነዚህ በዓለም አቀፍ ደረጃ በብዛት ሰዎች የተጓዙባቸው ቦታዎች ናቸው።
ሪፖርቱ የትኛው ከተማ ምን ዓለም አቀፍ ጎብኚዎች ጎበኟቸው በዚህ የፈረንጆቹ አመት ጎበኟቸው የሚለውን ከአንድ አስከ አስር ደረጃ ስጥቷቸው ያስቀመጣቸው ከተሞች እነዚህ ናቸው;
ባንኮክ፣ ታይላንድ – 30.3 ሚሊዮን
ሆንግ ኮንግ – 23.2 ሚሊዮን
ለንደን፣ ዩናይትድ ኪንግደም – 22.7 ሚሊዮን
ማካዎ፣ ቻይና – 20.4 ሚሊዮን
ኢስታንቡል፣ ቱርክ – 19.7 ሚሊዮን
ዱባይ፣ የተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች – 19.5 ሚሊዮን
መካ፣ ሳዑዲ አረቢያ – 18.7 ሚሊዮን
አንታሊያ፣ ቱርክ – 18.6 ሚሊዮን
ፓሪስ፣ ፈረንሳይ – 18.3 ሚሊዮን
ኩዋላ ላምፑር፣ ማሌዥያ – 17.3 ሚሊዮን
