ብሔራዊ ባንክ የ70 ሚሊዮን ዶላር የውጭ ምንዛሪ ጨረታ አወጣ

Date:

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የዋጋ ንረትን ለመቆጣጠር እና የውጭ ምንዛሪ ገበያውን ለማረጋጋት በጀመረው ተከታታይ የጨረታ መርሃ-ግብር መሰረት፣ ለ18ኛ ዙር የሚውል 70 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር ለጨረታ ማቅረቡን አስታወቀ።

ባንኩ ባወጣው መግለጫ መሰረት፣ ጨረታው ማክሰኞ የካቲት 10 ቀን 2018 ዓ.ም የሚካሄድ ሲሆን፣ ፍላጎት ያላቸው ባንኮች በጨረታው ላይ እንዲሳተፉ ተጠይቋል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

‹‹ማንም ሰው ጋር ጠባሳ መተው አልፈልግም››አርቲስት ነጻነት ወርቅነህ

ውድ የግዮን መጽሔት አንባብያን፣ በቅርቡ በሕይወተ ሥጋ ያጣነው ተወዳጁ...

ውጭ ምንዛሪ የሚያድኑ የሴራሚክ ምርቶች በቅርቡ ለገበያ ይቀርባሉ

ይህ የተገለፀው ኢትዮደር ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር በ”Golden Tier...