የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የዋጋ ንረትን ለመቆጣጠር እና የውጭ ምንዛሪ ገበያውን ለማረጋጋት በጀመረው ተከታታይ የጨረታ መርሃ-ግብር መሰረት፣ ለ18ኛ ዙር የሚውል 70 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር ለጨረታ ማቅረቡን አስታወቀ።
ባንኩ ባወጣው መግለጫ መሰረት፣ ጨረታው ማክሰኞ የካቲት 10 ቀን 2018 ዓ.ም የሚካሄድ ሲሆን፣ ፍላጎት ያላቸው ባንኮች በጨረታው ላይ እንዲሳተፉ ተጠይቋል።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የዋጋ ንረትን ለመቆጣጠር እና የውጭ ምንዛሪ ገበያውን ለማረጋጋት በጀመረው ተከታታይ የጨረታ መርሃ-ግብር መሰረት፣ ለ18ኛ ዙር የሚውል 70 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር ለጨረታ ማቅረቡን አስታወቀ።
ባንኩ ባወጣው መግለጫ መሰረት፣ ጨረታው ማክሰኞ የካቲት 10 ቀን 2018 ዓ.ም የሚካሄድ ሲሆን፣ ፍላጎት ያላቸው ባንኮች በጨረታው ላይ እንዲሳተፉ ተጠይቋል።
በብዛት የተነበቡ
Ethio Habesha Printing and Advertising PLC brings 25 years of expertise to the print media landscape.
© Ghion Magazine ግዮን መጽሔት. All Rights Reserved.
Produced by Ha Geez.
