ታይዋን የሰላም ጥሪ አቀረበች

Date:

ታይዋን ለቻይና የሰላም ጥሪ ማቅረቧ ተገለጸ፡፡ የታይዋን ፕሬዝደንት ላይ ችንግ ለቻይና ከሰላም ጥሪ ባቀረቡበት ወቅት ጦርነት ለማንም እንደማይበጅ አመልክተዋል።

ፕሬዝደንቱ በቀጠናው ወታደራዊ አቅምን ማጎልበት ተገቢ እንደሆነም አንስተዋል።

ቻይና በአንጻሩ ላይ ቺንግ ከፋፋይ ናቸው በማለት የሚያቀርቡትን የሰላም ጥሪ ችላ ስትል ቆይታለች።

ቻይና የታይዋንን ክብር እስካከበረች ድረስ ሰላማዊ ግንኙነት ማድረግ እና መተባበር ትፈልጋለች ብለዋል።

ታይዋን ከአሜሪካ ጋር የምታደርገውም ግንኙነት በቻይና በስጋት የሚታይ እንደሆነም የሚነገር ነው።

የቻይና መከላከያ ባለፈው ሳምንት ይፋ እንዳደረገው ታይዋን ቀጠናው መቃቃር ውስጥ እንዲገባና እንዳይረጋጋ እያደረገች ነው በማለት መውቀሱን የዘገበው ሮይተርስ ነው።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

✌️ጀግናን ማክበርና መሸለም ጀግንነት ነው

✌️ከዕድሜው የገዘፈው የታሪኩ ጁዋር ጀግናውን ሙሉጌታ ከበደን የመዘከር የጀግንነት...

የአህጉሪቱን የርስ በርስ ንግድ ልውውጥ 250 ቢሊዮን ዶላር ለማድረስ ታቀደ

የአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጠና ዋና ፀሐፊ ዋምኬሌ ሜኔ...

በሆርሙዝ ወሽመጥ የሚያልፉ መርከቦች ክፍያ መፈጸም አይጠበቅባቸውም

አሜሪካ እና ኢራን በተስማሙበት የመግባቢያ ሰነድ መሠረት በሆርሙዝ ወሽመጥ...

እስራኤል ጦሯ በደቡብ ሊባኖስ እንደሚቆይ አስታወቀች

የእስራኤል መከላከያ ሚኒስትር እስራኤል ካትዝ እንደተናገሩት፤ በአሜሪካ እና በኢራን...