ንግድ ባንክ 122.5 ሚሊዮን ዶላር ለደንበኞቹ ማቅረቡን ገለጸ

Date:

የሀገሪቱን የገቢ ንግድ ለማሳለጥ ከፍተኛ የሆነ የውጭ ምንዛሪ ለደንበኞቹ እያቀረበ መሆኑን የገለጸው ንግድ ባንክ፤ በዛሬው ዕለት የደንበቹን የውጪ ምንዛሪ ጥያቄ ለመመለስ 711 ደንበኞቹ ያቀረቡትን ጥያቄዎች በሙሉ በመገምገም ከቀረቡት ጥያቄዎች ውስጥ ለ698 (98%) ያህል ደንበኞቹ በድምሩ የ122.5 ሚሊዮን ዶላር ድልድል የተደረገ መሆኑን አስታውቋል፡፡

የቀሩት ጥቂት ደንበኞችም ጥያቄ ተጨማሪ የመረጃ ማጥራት ሥራ ተሠርቶ በቅርቡ የሚታይላቸው መሆኑን የጠቀመው ባንኩ፤ በቀጣይም ለደንበኞቹ የውጪ ምንዛሪ ጥያቄ ተገቢውን ምላሽ ለመስጠት ዝግጁ መሆኑን ገልጿል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ከ989 ሚሊዮን ብር በላይ የኮንትሮባንድ እቃዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

የጉምሩክ ኮሚሽን ከግንቦት 27 እስከ ሰኔ 3 ቀን 2018...

“እኔ እስካለሁ ድረስ ኢራን የኑክሌር መሣሪያ ባለቤት አትሆንም!”

የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ትናንት ሰኔ 5 ቀን...

አገር እንዲህ ዓይንህን ለአፈር ይባላል?

በተጀመረው የአለም ዋንጫ ደቡብ አፍሪካ በሜክሲኮ መሸነፏን ተከትሎ አፍሪካ...

አሜሪካ እና ኢራን የመጀመሪያ ደረጃ ስምምነት በ24 ሰዓት ውስጥ እንደሚፈራረሙ ፓኪስታን አስታወቀች

ዩናይትድ ስቴትስ እና ኢራን በሰላም ድርድሩ ማዕቀፎች ላይ መስማማታቸውን...