“አረቢካ ቡና” የሚለው ስያሜ “የኢትዮጵያ ቡና” ተብሎ እንዲቀየር ተጠየቀ

Date:

ኢትዮጵያ የቡና መገኛ በመሆኗ ለታሪክና ለሳይንሳዊ አስተዋፅኦ እውቅና ለመስጠት የስያሜ ለውጥ እንዲደረግ ተመራማሪው ሰሎሞን ተክሌ ጥሪ አቅርበዋል።

መገኛው ኢትዮጵያ የሆነው “አረቢካ ቡና” እውነተኛ ምንጩን የሚያንፀባርቅ ስያሜ ያስፈልጋል ብለዋል።

በሌላ በኩል፤ ሌሎች ሀገራት የቡና መገኛ ነን በማለት የሚያቀርቡትን መረጃ አልባ መከራከሪያ ነቅፈዋል።

ተመራማሪው በተጨማሪም የኢትዮጵያ ባለሥልጣናትና ባለድርሻ አካላት ኢትዮጵያ የቡና መገኛ መሆኗን በሳይንሳዊ መንገድ በማረጋገጥ በዩኔስኮ እውቅና ለማስገኘት እንዲሠሩ አሳስበዋል።

“ታሪካዊና ሳይንሳዊ ምንጮች ቡና ከኢትዮጵያ የተገኘ መሆኑን በግልጽ ያሳያሉ” ሲሉ ተመራማሪው ለሀገር ውስጥ ሚዲያ መናገራቸውን ስፑትኒክ ዘግቧል፡፡

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ካናዳ ምዝገባም ሆነ ስምሪት አልተጀመረም

የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር መቀመጫውን ካናዳ ካደረገው "ፊውቸር ፊት ኢንተርናሽናል"...

የክቡር ዶክተር ጋሽ መሐሙድ አዲስ አልበም ለአድማጮች ሊደርስ ነዉ

ታዋቂው ድምፃዊ ክቡር ዶክተር አርቲስት መሐሙድ አሕመድ «ለታሪክ» የተሰኘውንና...

ሜታ ‘ፌስቡክ እና ኢንስታግራም በቀረበባቸው ክስ 18 ቢሊዮን ዶላር ለመክፈል ተስማማ

ግዙፉ የማኅበራዊ ሚዲያ ኩባንያ ሜታ በፌስቡክ እና በኢንስታግራም ምክንያት...