አርሰናል ቪክቶር ዮኬሬሽን አሰፈረመ

Date:

አርሰናል ስዊድናዊውን አጥቂ ቪክቶር ዮኬሬሽን ከስፖርቲንግ ሊዝበን ማስፈረሙን ይፋ አድርጓል።

አርሰናልተጫዋቹን በ 63.5 ሚልዮን ዩሮ እና ተጨማሪ 10 ሚልዮን ዩሮ ማስፈረማቸው ተገልጿል።

27 ዓመቱ ስዊድናዊ አጥቂ  ከክለቡ አርሰናል  ጋር ለ5 ዓመት የሚያቆየውን ውል ፈርሟል።

ቪክቶር ዮኬሬሽ በመድፈኞቹ ቤት 14 ቁጥር መለያም ተሰጥቶታል።

ዮኬሬሽ አጥቂ በፖርቹጋል ሊግ ለስፖርቲንግ ሊዝበን በተሰለፈባቸው 102 ጨዋታዎች 97 ግቦችን እና 26 አሲስት አደረጎዋል።

ቪክቶር ዮኬሬሽ ከኖኒ ማዴኬ፣ ክርስቲያን ሞስኬራ፣ ማርቲን ዙቢሜንዲ፣ ክርስቲያን ኖርጋርድ እና ኬፓ አሪዛባላጋ በመቀጠል የአርሰናል የክረምቱ 6ኛ ፈራሚ ሆኖዋል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመረጃ ነጻነት አዋጅን በሙሉ ድምፅ አጸደቀ

በምክር ቤቱ የዲሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ አቶ እውነቱ...

በቬንዝዌላ በደረሰ የመሬት መንቀጥቀጥ የ32 ሰዎች ህይወት አልፏል

በቬንዙዌላ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የታወጀ ሲሆን 7.2 እና 7.5...

የጎንደር ዩኒቨርሲቲ “ሉሲ” ላገኟት ፕሮፌሰር የክብር ዶክትሬት ዲግሪ ሰጠ

የዩኒቨርሲቲው ሴኔት ሰኔ 16 ቀን 2018 ዓ.ም. ባካሄደው ስብሰባ፥...

የሳህለወርቅ ዘውዴ አዲሱ አለም አቀፍ ሹመት በተመድ ልዩ ተልእኮ ተሰጣቸው

የቀድሞዋ የኢትዮጵያ ፕሬዝደንት ወይዘሮ ሳህለወርቅ ዘውዴ በተመድ ዋና ፀሀፊ...