አርሰናል እና ክሪስታል ፓላስ ነጥብ ተጋርተዋል

Date:

በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የ34ኛ ሳምንት መርሃ ግብር አርሰናል እና ክሪስታል ፓላስ ሁለት አቻ ተለያይተዋል።

ማምሻውን በኤምሬትስ  ስታዲየም በተካሄደው ጨዋታ ጃኮብ ኪዎር እና ሊያንድሮ ትሮሳርድ ለመድፈኞቹ ጎሎቹን ከመረብ ላይ አሳርፈዋል።

ኤቤሬቺ ኤዘ እና ጂን-ፍሊፕ ማቴታ ለክሪስታል ፓላስ ግቦቹን አስቆጥረዋል።

ውጤቱን ተከትሎ ሁለተኛ ደረጃ ላይ የሚገኘው አርሰናል ነጥቡን ወደ 67 ከፍ አድርጓል።

ክሪስታል ፓላስ በ45 ነጥብ 12ኛ ደረጃን ይዟል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የተፈናቀሉ ዜጎች በተጠለሉበት አካባቢ በቋሚነት መኖር የሚያስችላቸው 

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ደቡብ ኦሞ ዞን የዳሰነች ወረዳ ከበኦሞ...

ሻለቃ ኃይሌ ገብረሥላሴ 11ኛውን የኃይሌ ሆቴልና ሪዞርት በደብረ ብርሃን ከተማ አስመረቀ

ታዋቂው አትሌትና ባለሀብት ሻለቃ ኃይሌ ገብረሥላሴ፣ በደብረ ብርሃን ከተማ...

በኢትዮጵያ ሪል ስቴት አልሚዎች ማህበር የተዘጋጀው የመጀመሪያው አህጉራዊ የሪል ስቴት ኤግዘቢሽን ተከፈተ

በኢትዮጵያ ሪል ስቴት አልሚዎች ማህበር አዘጋጅነት የመጀመሪያው አህጉራዊ የሪል...

በሊባኖስ እና በእሰራኤል የተደረሰው የተኩስ አቁም ስምምነት ተራዘመ

ትራምፕ በሊባኖስ እና በእሰራኤል መካከል የተደረሰው የተኩስ አቁም በሦስት...