አርሰናል የኤምሬትስ ዋንጫን አሸንፏል !

Date:

አርሰናል በሜዳው ከአትሌቲክ ቢልባኦ ጋር ያደረገውን የኤምሬትስ ካፕ ጨዋታ 3ለ0 በሆነ ውጤት ማሸነፍ ችለዋል።

ለአርሰናል የማሸነፊያ ግቦችን ቪክቶር ዮኬሬሽ ፣ ቡካዩ ሳካ እና ካይ ሀቨርትዝ አስቆጥረዋል።

ከጨዋታው በኋላ በተሰጠ የመለያ ምት አርሰናል 6ለ5 ማሸነፍ ችሏል።

ስዊድናዊው የፊት መስመር አጥቂ ቪክቶር ዮኬሬሽ የአርሰናል የመጀመሪያ ጎሉን አስቆጥሯል።

አርሰናል በቀጣይ የፕርሚየር ሊግ የመጀመሪያ ጨዋታውን ከማንችስተር ዩናይትድ ጋር የሚያደርግ ይሆናል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ካናዳ ምዝገባም ሆነ ስምሪት አልተጀመረም

የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር መቀመጫውን ካናዳ ካደረገው "ፊውቸር ፊት ኢንተርናሽናል"...

የክቡር ዶክተር ጋሽ መሐሙድ አዲስ አልበም ለአድማጮች ሊደርስ ነዉ

ታዋቂው ድምፃዊ ክቡር ዶክተር አርቲስት መሐሙድ አሕመድ «ለታሪክ» የተሰኘውንና...

ሜታ ‘ፌስቡክ እና ኢንስታግራም በቀረበባቸው ክስ 18 ቢሊዮን ዶላር ለመክፈል ተስማማ

ግዙፉ የማኅበራዊ ሚዲያ ኩባንያ ሜታ በፌስቡክ እና በኢንስታግራም ምክንያት...