አቶ ጌታቸው ረዳ ስለ መኾኒ ህዝብ ምን አሉ

Date:

“በመኾኒ ሰላማዊ ነዋሪዎች ላይ የተፈጸመው የዓመፅ ድርጊት፣ የተደራጀ የወንጀለኞች ኔትወርክ በትግራይ ህዝብ ላይ ሲፈጽመው የቆየውና በቀጣይነትም ሊፈጽመው የሚፈልገው የጭቆናና የጥፋት ማሳያ እንጂ!አንድ የተለየ ክስተት አይደለም።


በጣት ለሚቆጠሩ ኋላቀሮች ህልውና ሲባል የትግራይ ህዝብ እንደ ህዝብ ቢጠፋ እንኳን ቅንጣት ታህል ግድ የማይሰጠው ቡድን፤ በህዝባችን ላይ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ የሚሄድ ጥፋት ማምጣቱ አይቀሬ ነው።


ምርጫችን፤ ሽፍቶቹ ህዝባችንን በክለው እንዲጠፉ መተው ነው ወይስ ለሞትና ስደት የዳረጉንን ሽፍቶች ማስወገድ? በሚለው ላይ የህዝቡ ህልውና የሚያሳስበው እያንዳንዱ ዜጋ ሊያስብበት የሚገባ ጉዳይ ነው።

በህይወት ዘመናቸው ሁሉ የውይይትና የሰላማዊ መፍትሄ ቋንቋ የማይገባቸው የሌብነትና የጭቆና መሐንዲሶች በሞታቸው አፋፍ ላይ ባህሪያቸውን ያሻሽላሉ ብሎ መጠበቅ ቂልነት ብቻ ነው።
ይበቃቸዋል!
ጌታቸው ረዳ በትግርኛ የፃፉት

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ከ989 ሚሊዮን ብር በላይ የኮንትሮባንድ እቃዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

የጉምሩክ ኮሚሽን ከግንቦት 27 እስከ ሰኔ 3 ቀን 2018...

“እኔ እስካለሁ ድረስ ኢራን የኑክሌር መሣሪያ ባለቤት አትሆንም!”

የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ትናንት ሰኔ 5 ቀን...

አገር እንዲህ ዓይንህን ለአፈር ይባላል?

በተጀመረው የአለም ዋንጫ ደቡብ አፍሪካ በሜክሲኮ መሸነፏን ተከትሎ አፍሪካ...

አሜሪካ እና ኢራን የመጀመሪያ ደረጃ ስምምነት በ24 ሰዓት ውስጥ እንደሚፈራረሙ ፓኪስታን አስታወቀች

ዩናይትድ ስቴትስ እና ኢራን በሰላም ድርድሩ ማዕቀፎች ላይ መስማማታቸውን...