ከሀገር ውስጥ እስከ በባህርማዶ በሚዘልቀው የአቶ አክሊሉ ኪዳኑ ወልደ ጊዮርጊስ የሕይወት ታሪክ ዙሪያ በሚያጠነጥነው መጽሐፍ ላይ የኢትዮጵያ ቡክ ፎረም አሰናኞች እና ተሳታፊዎች ውይይት ያደርጋሉ።
እሑድ የካቲት 15 ቀን 2018 ዓ.ም ከምሽቱ 2 በቴሌግራም ቻናላችን እንገናኝ።
የውይይቱ ሊንክ፡ https://t.me/ethiopia_book_forum_official?livestream=a9a244e18b5a72447b
