ኢትዮጵያ፣ ኬኒያንና ሶማሊያን የሚያገናኝ አዲስ የፋይበር ፕሮጀክት ይፋ ተደረገ

Date:

የኬኒያ መንግሥት በዲጂታል ትስስር ከኢትዮጵያና ሶማሊያ ጋር ለመገናኘት የሚያስችል፤ በኢሲኦሎ–ማንዴራ ኮሪደር በኩል ከፍተኛ አቅም ያለው የፋይበር ኦፕቲክ ገመድ ለመዘርጋት አቅዷል።

የአፍሪካ ቀንድ መተላለፊያ ልማት የተሰኘውን ፕሮጀክት ዓለም ባንክ በገንዘብ እንደሚደግፈው ቴክ አፍሪካ ኒውስ ዘግቧል።

የኬኒያ መንግሥት ለፕሮጀክቱ የሚያስፈልጉ የግብዐት ግዢዎችን ለመፈፀም እንዲሁም በአይሲቲ መሠረተ ልማት እና ትስስር ዘርፍ ውስጥ ካሉ የገበያ ባለድርሻዎች ጋር ምክክር ለመጀመር የቅደመ ገበያ ግኑኝነቶችን እያደረገ ነው ተብሏል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ከ12ኛ ክፍል ተፈታኞች  565 ትምህርት ቤቶች አንድም ተማሪ አላሳለፉም

በዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና በተመዘገበው ውጤት...

የአማርኛ ቋንቋ እውነተኛ ምንጭ ቤተ መንግሥት ሳይሆን ሕዝብና ሠራዊት ነው

በባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የአማርኛ ቋንቋ ማበልጸጊያ ተቋም አዘጋጅነት ከስድስት...

አዲስ አበባ፦ የዜጎች ቀይ መስመር!

(የግል አስተያየት) አዲስ አበባ የኢትዮጵያውያን መናገሻ፣ የበርካታ ብሔረሰቦች ባህሎች ለዘመናት...

አብን የምክክሩን ውጤት ውድቅ አደረገ!

አብን በሀገራዊ ምክክሩ ማጠቃለያ ላይ የተፈጸመውን “ሕገ-ወጥ ጣልቃ-ገብነት” በመቃወም...