ኢትዮጵያ ከአፍሪካ 1ኛ ከዓለም 3ኛ ሆና አጠናቀቀች

Date:

በቻይና ናንጂንግ ከተማ ሲካሄድ በቆየው 20ኛው የዓለምየቤት ውስጥ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያ ከአፍሪካ 1ኛ ከዓለም ደግሞ 3ኛ ሆና ውድድሩን አጠናቃለች።

ኢትዮጵያ በውድድሩ ሁለት የወርቅ እና ሶስት የብር ሜዳልያዎችን ማግኘት ችላለች።

በሴቶች 3000 ሜትር አትሌት ፍረወይኒ ኃይሉ እንዲሁም በሴቶች 1 ሺህ 500 ሜትር አትሌት ጉዳፍ ፀጋይ የወርቅ ሜዳሊያ አስገኝተዋል።

አትሌት በሪሁ አረጋዊ በወንዶች 3000 ሜትር፣ አትሌት ድርቤ ወልተጂ በሴቶች 1 ሺህ 500 ሜትር እንዲሁም አትሌት ንግስት ጌታቸው በሴቶች 800 ሜትር ለኢትዮጵያ የብር ሜዳሊያ ያስገኙ አትሌቶች ናቸው፡፡

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ከ989 ሚሊዮን ብር በላይ የኮንትሮባንድ እቃዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

የጉምሩክ ኮሚሽን ከግንቦት 27 እስከ ሰኔ 3 ቀን 2018...

“እኔ እስካለሁ ድረስ ኢራን የኑክሌር መሣሪያ ባለቤት አትሆንም!”

የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ትናንት ሰኔ 5 ቀን...

አገር እንዲህ ዓይንህን ለአፈር ይባላል?

በተጀመረው የአለም ዋንጫ ደቡብ አፍሪካ በሜክሲኮ መሸነፏን ተከትሎ አፍሪካ...

አሜሪካ እና ኢራን የመጀመሪያ ደረጃ ስምምነት በ24 ሰዓት ውስጥ እንደሚፈራረሙ ፓኪስታን አስታወቀች

ዩናይትድ ስቴትስ እና ኢራን በሰላም ድርድሩ ማዕቀፎች ላይ መስማማታቸውን...