ኢትዮጵያ ከዶላር ውጪ ለመገበያየት እርምጃ እየወሰደች ነው

Date:

ሀገሪቱ የተባበሩት አረብ ኤምሬቶችን ጨምሮ ከሌሎች ሀገራት ጋር በብሔራዊ ገንዘቦች ለመገበያየት ስምምነት ላይ መድረሷን የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ እዮብ ተካልኝ አስታውሰዋል።

ይህም የኢትዮጵያን ጥቅም ባስጠበቀ መልኩ ንግድ እና ኢንቨስትመንትን እንደሚያሳልጥ ከኢቢሲ ጋር በነበራቸው ቆይታ ተናግረዋል። በተጨማሪም ውሳኔው፦

🔸 ኢትዮጵያ ከበርካታ ሀገራት ጋር የምታደርገውን የንግድ እና ኢንቨስትመንት ግኑኝነት እንደሚያጠናክር፣
🔸 የንግድ ሚዛን ለመጠበቅ እንደሚረዳ፣
🔸 በአንድ መገበያያ ላይ ጥገኛ መሆን የሚፈጥረውን አሉታዊ ተፅዕኖ እንደሚከላከል አንስተዋል።
#Sputnik

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመረጃ ነጻነት አዋጅን በሙሉ ድምፅ አጸደቀ

በምክር ቤቱ የዲሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ አቶ እውነቱ...

በቬንዝዌላ በደረሰ የመሬት መንቀጥቀጥ የ32 ሰዎች ህይወት አልፏል

በቬንዙዌላ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የታወጀ ሲሆን 7.2 እና 7.5...

የጎንደር ዩኒቨርሲቲ “ሉሲ” ላገኟት ፕሮፌሰር የክብር ዶክትሬት ዲግሪ ሰጠ

የዩኒቨርሲቲው ሴኔት ሰኔ 16 ቀን 2018 ዓ.ም. ባካሄደው ስብሰባ፥...

የሳህለወርቅ ዘውዴ አዲሱ አለም አቀፍ ሹመት በተመድ ልዩ ተልእኮ ተሰጣቸው

የቀድሞዋ የኢትዮጵያ ፕሬዝደንት ወይዘሮ ሳህለወርቅ ዘውዴ በተመድ ዋና ፀሀፊ...