ኢትዮጵያ ከ22 ዓመታት በኋላ ለአፍሪካ ዋንጫ አለፈች

Date:

በአዲስ አበባው አበበ ቢቂላ ስታዲየም ዛሬ በተካሄደው የደረጃ ማጣሪያ ጨዋታ፣ ከ17 ዓመት በታች የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን አስደናቂ ብቃትን በማሳየት የኬንያ አቻውን 3 ለ 0 አሸንፏል!

ይህ ድል ኢትዮጵያ ከሁለት አስርት ዓመታት በላይ (ከ22 ዓመታት በኋላ) ለአፍሪካ ዋንጫ (CAN U-17) ማለፏን ያረጋገጠ ታሪካዊ ክስተት ነው።

ግቦቹን ዳዊት ካሳው – ቢኒያም አብርሃ – ብሩክ እይላቸው

ወጣቱ አጥቂ ዳዊት ካሳው በውድድሩ በአጠቃላይ ስምንት (8) ግቦችን በማስቆጠር ከፍተኛ ጎል አስቆጣሪ በመሆን አጠናቋል!

ኢትዮጵያ ባስተናገደችው በዚህ ከ17 ዓመት በታች የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ (የሴካፋ ውድድር) የፍጻሜ ጨዋታ ዛሬ ዩጋንዳ እና ታንዛኒያ ለዋንጫ ይፋለማሉ።

እንኳን ደስ አለን! እንኳን ደስ አላችሁ !!!

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

እንግሊዝ ዕድሜያቸው ከ16 ዓመት በታች ማህበራዊ ሚዲያ እንዳይጠቀሙ አገደች

የእንግሊዝ መንግሥት ዕድሜያቸው ከ16 ዓመት በታች የሆኑ ሕፃናትና ታዳጊዎች...

አሜሪካ 300 ሚሊዮን ዶላር ለኢራን ልትሰጥ ነው መባሉን ትራምፕ አስተባበሉ

አሜሪካ እና ኢራን ከስምምነት ከደረሱ በኋላ አሜሪካ እና አጋሮቿ...

ደህና ሁን! ሰሜ…ስሜ!

“ከልጅነታችን ጀምሮ ጥበብ አገናኝታን ፣ በግሽ አባይ የባህል ቡድን...

✌️ጀግናን ማክበርና መሸለም ጀግንነት ነው

✌️ከዕድሜው የገዘፈው የታሪኩ ጁዋር ጀግናውን ሙሉጌታ ከበደን የመዘከር የጀግንነት...