ኢትዮጵያ የ4 ቢሊዮን ዶላሩን የኩርሙክ ወርቅ ማውጫ ግዢ አጸደቀች

Date:

የኢትዮጵያ መንግስት የቻይናው ዚጂን ጎልድ ኢንተርናሽናል የካናዳውን አላይድ ጎልድ ኮርፖሬሽን በ4 ቢሊዮን ዶላር ለመግዛት ያደረገውን ስምምነት በይፋ ማጽደቁን ካፒታል ከምንጮቹ ያገኘዉ መረጃ ያመለክታል።

በአሶሳ ዞን ኩርሙክ ወረዳ የሚገኘው ይህ ፕሮጀክት፣ ሲጠናቀቅ የኢትዮጵያ ትልቁ ዘመናዊ የወርቅ ማውጫ ይሆናል።

በ620 ሚሊዮን ዶላር ወጪ እየተገነባ ያለው ማዕድኑ፣ በዓመት ወደ 290 ሺህ አውንስ ወርቅ የማምረት አቅም አለው። የኩባንያው የባለቤትነት መብት ቢቀየርም፣ ነባሩ የህግ እና የውል ማዕቀፍ እንደማይቀየር ተገልጿል ።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ኔታንያሁ እና ትራምፕ የፊታችን ማክሰኞ በዋይት ሀውስ እንደሚወያዩ ተገለጸ

የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት፤ ቤንያሚን ኔታንያሁ ከፕሬዝዳንት ዶናልድ...

አሜሪካ በኢትዮጵያ ያላትን የንግድና ኢንቨስትመንት ትብብር ለማጠናከር ከኢትዮጵያ መንግሥትና ከግሉ ዘርፍ ጋር ውይይት አካሄደች

በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ኤርቪን ጄ. ማሲንጋ፣ ከኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን...

የካፍ ፕሬዝዳንት የ2027 አፍሪካ ዋንጫ በ24 ተሳታፊ ሀገራት እንደሚካሄድ አስታወቁ

የአፍሪካ እግር ኳስ ፌዴሬሽን (ካፍ) ፕሬዝዳንት ፓትሪስ ሙትሰፔ የ2027...

የቅዱስ ጴጥሮስ ሆስፒታል ነፃ የጤና ምርመራና ሕክምና መስጠት ጀመረ

ሆስፒታሉ በቀን ከ300 በላይ ታካሚዎችን ያስተናግዳል የቅዱስ ጴጥሮስ ሆስፒታል ከሐምሌ...