ኦብነግ የቀድሞ ሊቀመንበሩን አብዲራህማን ከስልጣን አነሳ

Date:

የኦጋዴን ብሄራዊ ነፃ አውጪ ግንባር (ኦብነግ) እያካሄደው በሚገኘው መደበኛ ጉባኤው የግንባሩ ሊቀመንበር የነበሩትን አብዲራህማን ማህዲን ከስልጣናቸው አንስቷል።

ኦብነግ እያካሄደው በሚገኘው 5ኛ መደበኛ ጉባኤው ከስልጣናቸው በተነሱት አብዲራህማን ማህዲ ምትክ አዲስ መሪ ይመርጣል ተብሎም ይጠበቃል።

የግንባሩ ማዕከላዊ ኮሚቴ ሚያዝያ 1 ቀን 2017 ዓ.ም ባደረገው መደበኛ ስብሰባው የቀድሞውን የግንባሩን ሊቀመንበር ከስልጣን በማገድ በጊዜያዊነት አብዲከሪም ሼህ ሙሴን ተጠባባቂ ሊቀመንበር አድርጎ መሰየሙ ይታወሳል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

እንግሊዝ ዕድሜያቸው ከ16 ዓመት በታች ማህበራዊ ሚዲያ እንዳይጠቀሙ አገደች

የእንግሊዝ መንግሥት ዕድሜያቸው ከ16 ዓመት በታች የሆኑ ሕፃናትና ታዳጊዎች...

አሜሪካ 300 ሚሊዮን ዶላር ለኢራን ልትሰጥ ነው መባሉን ትራምፕ አስተባበሉ

አሜሪካ እና ኢራን ከስምምነት ከደረሱ በኋላ አሜሪካ እና አጋሮቿ...

ደህና ሁን! ሰሜ…ስሜ!

“ከልጅነታችን ጀምሮ ጥበብ አገናኝታን ፣ በግሽ አባይ የባህል ቡድን...

✌️ጀግናን ማክበርና መሸለም ጀግንነት ነው

✌️ከዕድሜው የገዘፈው የታሪኩ ጁዋር ጀግናውን ሙሉጌታ ከበደን የመዘከር የጀግንነት...