ከ5 ሺህ 800 በላይ ፍቺዎች በአዲስ አበባ በስድስት ወራት ውስጥ  ተመዝግበዋል

Date:

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በስድስት ወራት ውስጥ 19 ሺሕ 800 ጋብቻዎች እና 5 ሺሕ 805 ፍቺዎች መመዝገባቸውን የከተማዋ የሲቪል ምዝገባና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ አስታውቋል።

የኤጀንሲው ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ጥጋቡ ሹመይ እንዳሉት ለተለያዩ ማኅበራዊ አገልግሎቶች የፍቺ ማስረጃ እንደ ቅድመ ሁኔታ መጠየቁ የዘገዩ ፍቺዎች እንዲመዘገቡ አስችሏል፡፡

በዚህም ከተመዘገቡት ፍቺዎች መካከል 1 ሺሕ 750 ያህሉ ፍቺ በተፈጸመ በ30 ቀናት ውስጥ የተመዘገቡ ሲሆን፣ ቀሪዎቹ 695ቱ ደግሞ ዘግይተው የተመዘገቡ መሆናቸውን የዘገበው ኤ ኤም ኤን ነው ።

ይህም የምዝገባ ቁጥር ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር ከሁለት ሺህ በላይ ብልጫ እንዳለው ገልጸዋል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የተፈናቀሉ ዜጎች በተጠለሉበት አካባቢ በቋሚነት መኖር የሚያስችላቸው 

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ደቡብ ኦሞ ዞን የዳሰነች ወረዳ ከበኦሞ...

ሻለቃ ኃይሌ ገብረሥላሴ 11ኛውን የኃይሌ ሆቴልና ሪዞርት በደብረ ብርሃን ከተማ አስመረቀ

ታዋቂው አትሌትና ባለሀብት ሻለቃ ኃይሌ ገብረሥላሴ፣ በደብረ ብርሃን ከተማ...

በኢትዮጵያ ሪል ስቴት አልሚዎች ማህበር የተዘጋጀው የመጀመሪያው አህጉራዊ የሪል ስቴት ኤግዘቢሽን ተከፈተ

በኢትዮጵያ ሪል ስቴት አልሚዎች ማህበር አዘጋጅነት የመጀመሪያው አህጉራዊ የሪል...

በሊባኖስ እና በእሰራኤል የተደረሰው የተኩስ አቁም ስምምነት ተራዘመ

ትራምፕ በሊባኖስ እና በእሰራኤል መካከል የተደረሰው የተኩስ አቁም በሦስት...