ኩላሊቴን መልሽ ወይም 1.5 ሚሊዮን ዶላር ክፈይአነጋጋሪው የፍች ጥያቄ

Date:



በኒው ዮርክ ግዛት ውስጥ በተከሰተ የፍቺ ሂደት ውስጥ ያልተለመደ እና አነጋጋሪ ክስተት ተፈጠረ።

ዶ/ር ሪቻርድ ባቲስታ የተባሉ አንድ ሰው፣ ለባለቤታቸው ከዓመታት በፊት የለገሱትን ኩላሊት እንዲመልሱላቸው ወይም በምትኩ 1.5 ሚሊዮን ዶላር እንዲከፍሉ በይፋ መጠየቃቸው እየተዘገበ ነው።

ይህ ጥያቄ በህጋዊ መንገድ የጸና ባይሆንም፣ ጉዳዩ ከፍተኛ የህዝብ ክርክር የቀሰቀሰ ሲሆን፣ በግንኙነቶች ውስጥ ስለሚደረጉ የግል መስዋዕትነቶች ስሜታዊ ክብደት ሰፊ ውይይት እንዲነሳ አድርጓል ነው የተባለው።

የዶ/ር ባቲስታ ጥያቄ፣ ትዳር ሲፈርስ፣ ህይወት አድን የሆኑ ስጦታዎች እንኳን የሚያሰቃይ የክርክር ነጥብ ሊሆኑ እንደሚችሉ ጎላ አድርጎ አሳይቷል ነው የተባለው።

ይህ ክስተት በፍቅር እና በመስዋዕትነት ስም የተሰጡ ነገሮች፣ ግንኙነቶች ሲሻክሩ ሊፈጠሩ የሚችሉ ውስብስብ ሁኔታዎችን ያሳያል ተብሏል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የአርቲስት ጥላሁን ገሠሠ መታሰቢያ ሐውልት ተመረቀ

ለኢትዮጵያ ዘመናዊ ሙዚቃ ዕድገት ወደር የሌለው አስተዋጽኦ ላበረከተውና የሙዚቃው...

ሕወሓት ድብረጺዮንን የክልሉ ፕሬዚዳንት አድርጎ መረጠ

የክልሉ ፕሬዚዳንት ተደርገው የተመረጡት  ድብርጺዮን ገ/ ሚካዔል (ዶ/ር)  ቃለ...

” ኢራን ከምድረ ገጽ ትጠፋለች ” – ትራምፕ

የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከፎክስ ኒውስ ቴሌቪዥን ጋር ቃለ...

የአርበኞች ድል መታሰቢያ እና የዛሬው ትውልድ ለሕብረት ያለው አቋም

የጥንት ኢትዮጵያዊያንአርበኞች ድል 85 ኛው ዓመት መታሰቢያ ሚያዚያ...