ኩላሊቴን መልሽ ወይም 1.5 ሚሊዮን ዶላር ክፈይአነጋጋሪው የፍች ጥያቄ

Date:



በኒው ዮርክ ግዛት ውስጥ በተከሰተ የፍቺ ሂደት ውስጥ ያልተለመደ እና አነጋጋሪ ክስተት ተፈጠረ።

ዶ/ር ሪቻርድ ባቲስታ የተባሉ አንድ ሰው፣ ለባለቤታቸው ከዓመታት በፊት የለገሱትን ኩላሊት እንዲመልሱላቸው ወይም በምትኩ 1.5 ሚሊዮን ዶላር እንዲከፍሉ በይፋ መጠየቃቸው እየተዘገበ ነው።

ይህ ጥያቄ በህጋዊ መንገድ የጸና ባይሆንም፣ ጉዳዩ ከፍተኛ የህዝብ ክርክር የቀሰቀሰ ሲሆን፣ በግንኙነቶች ውስጥ ስለሚደረጉ የግል መስዋዕትነቶች ስሜታዊ ክብደት ሰፊ ውይይት እንዲነሳ አድርጓል ነው የተባለው።

የዶ/ር ባቲስታ ጥያቄ፣ ትዳር ሲፈርስ፣ ህይወት አድን የሆኑ ስጦታዎች እንኳን የሚያሰቃይ የክርክር ነጥብ ሊሆኑ እንደሚችሉ ጎላ አድርጎ አሳይቷል ነው የተባለው።

ይህ ክስተት በፍቅር እና በመስዋዕትነት ስም የተሰጡ ነገሮች፣ ግንኙነቶች ሲሻክሩ ሊፈጠሩ የሚችሉ ውስብስብ ሁኔታዎችን ያሳያል ተብሏል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመረጃ ነጻነት አዋጅን በሙሉ ድምፅ አጸደቀ

በምክር ቤቱ የዲሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ አቶ እውነቱ...

በቬንዝዌላ በደረሰ የመሬት መንቀጥቀጥ የ32 ሰዎች ህይወት አልፏል

በቬንዙዌላ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የታወጀ ሲሆን 7.2 እና 7.5...

የጎንደር ዩኒቨርሲቲ “ሉሲ” ላገኟት ፕሮፌሰር የክብር ዶክትሬት ዲግሪ ሰጠ

የዩኒቨርሲቲው ሴኔት ሰኔ 16 ቀን 2018 ዓ.ም. ባካሄደው ስብሰባ፥...

የሳህለወርቅ ዘውዴ አዲሱ አለም አቀፍ ሹመት በተመድ ልዩ ተልእኮ ተሰጣቸው

የቀድሞዋ የኢትዮጵያ ፕሬዝደንት ወይዘሮ ሳህለወርቅ ዘውዴ በተመድ ዋና ፀሀፊ...