“ወደ ኔቶ መቀላቀል ይችላሉ ብዬ አላስብም”

Date:

“ወደ ኔቶ መቀላቀል ይችላሉ ብዬ አላስብም”፦ ትራምፕ ከታይም መፅሄት ጋር ባደረጉት ቃለ መጠይቅ ስለ ዩክሬን የተናገሯቸው ዋና ዋና ነጥቦች፡-

◾️ክሬሚያ በዩክሬን የሰላም ስምምነት መሠረት “የሩሲያ ግዛት ሆና ትቀጥላለች”፤ ዘለንስኪም ይህን ይረዳል፡፡

◾️የግጭቱ መነሻ የዩክሬን የኔቶ አባልነት ውይይት በመሆኑ ኪዬቭ ግጭቱን በማስነሳት ተጠያቂ ናት፡፡

◾️በዩክሬን ዙሪያ የሚደረገው ድርድር በጥሩ ሁኔታ እየሄደ ነው፤ ስምምነቱ “በጣም ተቃርቧል”፡፡

◾️በፕሬዝዳትነታቸው ጊዜ በዩክሬን ሰላም እንደሚመጣ ያምናሉ፡፡

◾️ግጭቱን በአንድ ቀን ውስጥ ማቆም እችላለሁ የሚለው ንግግራቸው ማጋነን እና ምሳሌያዊ አነጋገር እንደሆነ አምነው፤ ግጭቱን ለማቆም ቃል ገብተዋል፡፡

◾️በዩክሬን ያለው ግጭት ለረጅም ጊዜ አይቀጥልም ብለዋል፡፡

◾️በሞስኮ እና በኪዬቭ መካከል ስምምነት ከተደረሰ አሜሪካ ከዩክሬን እና ሩሲያ ጋር የንግድ ግንኙነት ማድረግ የምትችልበትን ሁኔታ ትገመግማለች።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

እንግሊዝ ዕድሜያቸው ከ16 ዓመት በታች ማህበራዊ ሚዲያ እንዳይጠቀሙ አገደች

የእንግሊዝ መንግሥት ዕድሜያቸው ከ16 ዓመት በታች የሆኑ ሕፃናትና ታዳጊዎች...

አሜሪካ 300 ሚሊዮን ዶላር ለኢራን ልትሰጥ ነው መባሉን ትራምፕ አስተባበሉ

አሜሪካ እና ኢራን ከስምምነት ከደረሱ በኋላ አሜሪካ እና አጋሮቿ...

ደህና ሁን! ሰሜ…ስሜ!

“ከልጅነታችን ጀምሮ ጥበብ አገናኝታን ፣ በግሽ አባይ የባህል ቡድን...

✌️ጀግናን ማክበርና መሸለም ጀግንነት ነው

✌️ከዕድሜው የገዘፈው የታሪኩ ጁዋር ጀግናውን ሙሉጌታ ከበደን የመዘከር የጀግንነት...