ዋሽንግተን ለደቡብ ሱዳናውያን የምትሰጠውን ቪዛ በመሰረዝ አዲስ ገቢዎች ላይ እገዳ ጣለች

Date:

የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ወደ ኋይት ሀውስ ከተመለሱ በኋላ የመጀመሪያው የጅምላ ቪዛ እገዳ ነው።

የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሩቢዮ የደቡብ ሱዳን መንግሥት በአሜሪካ እየተጠቀመ ነው በማለት ሁሉም ሀገራት ተመላሾች ዜጎቻቸውን በወቅቱ መቀበል እንዳለባቸው አሳስበዋል። ደቡብ ሱዳን ሙሉ ትብብር ካደረገች ዋሽንግተን የተጣለውን እገዳ ታጤናለች ብለዋል።

ውሳኔው የትራምፕ አስተዳደር “ቲፒኤስ” ተብሎ የሚጠራውን እና ለስደተኞች ጊዜያዊ የሥራ እና የመኖሪያ ፍቃድ የሚሰጠውን የመንግሥት ፕሮግራምመሰረዛቸውን ተከትሎ የመጣ ነው።

@sputnik_ethiopia

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

አቶ ዳውድ ኢብሳ ከምርጫው ራሳቸውን አገለሉ

የኦሮሞ ነጻነት ግንባር (ኦነግ) ሊቀመንበር አቶ ዳውድ ኢብሳ በኦሮሚያ...

ኢራን ከአሜሪካ ጋር ‹‹ሁሉን አቀፍ ስምምነት›› እንደምትፈልግ ገለጸች

ኢራን በመካከለኛው ምስራቅ ያለውን ጦርነት ለማቆም ከአሜሪካ ጋር በምታደርገው...

የሪል እስቴት ዘርፍ ዘመናዊ የክፍያ ቴክኖሎጂን ለማስፋፋት አዲስ አጋርነት ፈጠረ

በኢትዮጵያ የሪል እስቴት ዘርፍ ግንባር ቀደም ከሆኑት ድርጅቶች አንዱ...

የአርቲስት ጥላሁን ገሠሠ መታሰቢያ ሐውልት ተመረቀ

ለኢትዮጵያ ዘመናዊ ሙዚቃ ዕድገት ወደር የሌለው አስተዋጽኦ ላበረከተውና የሙዚቃው...