ዋሽንግተን ለደቡብ ሱዳናውያን የምትሰጠውን ቪዛ በመሰረዝ አዲስ ገቢዎች ላይ እገዳ ጣለች

Date:

የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ወደ ኋይት ሀውስ ከተመለሱ በኋላ የመጀመሪያው የጅምላ ቪዛ እገዳ ነው።

የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሩቢዮ የደቡብ ሱዳን መንግሥት በአሜሪካ እየተጠቀመ ነው በማለት ሁሉም ሀገራት ተመላሾች ዜጎቻቸውን በወቅቱ መቀበል እንዳለባቸው አሳስበዋል። ደቡብ ሱዳን ሙሉ ትብብር ካደረገች ዋሽንግተን የተጣለውን እገዳ ታጤናለች ብለዋል።

ውሳኔው የትራምፕ አስተዳደር “ቲፒኤስ” ተብሎ የሚጠራውን እና ለስደተኞች ጊዜያዊ የሥራ እና የመኖሪያ ፍቃድ የሚሰጠውን የመንግሥት ፕሮግራምመሰረዛቸውን ተከትሎ የመጣ ነው።

@sputnik_ethiopia

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

በቬንዝዌላ በደረሰ የመሬት መንቀጥቀጥ የ32 ሰዎች ህይወት አልፏል

በቬንዙዌላ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የታወጀ ሲሆን 7.2 እና 7.5...

የጎንደር ዩኒቨርሲቲ “ሉሲ” ላገኟት ፕሮፌሰር የክብር ዶክትሬት ዲግሪ ሰጠ

የዩኒቨርሲቲው ሴኔት ሰኔ 16 ቀን 2018 ዓ.ም. ባካሄደው ስብሰባ፥...

የሳህለወርቅ ዘውዴ አዲሱ አለም አቀፍ ሹመት በተመድ ልዩ ተልእኮ ተሰጣቸው

የቀድሞዋ የኢትዮጵያ ፕሬዝደንት ወይዘሮ ሳህለወርቅ ዘውዴ በተመድ ዋና ፀሀፊ...

በሳዑዲ በምሕረት የተለቀቁ 320 ኢትዮጵያውያን

በሳዑዲ አረቢያ የፍርድ ሂደታቸው ተቋርጦ የምህረት አዋጅ ከተሰጣቸው 1...