ኢራን ከአሜሪካ ጋር የቀጥተኛ ንግግርን ‘ትርጉም የለሽ’ አለች

Date:

የኢራን ውጭ ጉዳይ ሚንስትር አባስ አራግቺ ከአሜሪካ ጋር የኒውክሌር መርሃ ግብር ላይ የሚደረግ ቀጥተኛ ድርድር “ትርጉም የለሽ” ሲሉ በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን ውጥረት ገልፀውታል።

ትራምፕ ባለፈው ወር ለኢራን መሪ አያቶላህ አሊ ካሜኒ በላኩት ደብዳቤ ቴህራን ኒውክሌር መርሃግብሯ ጋር በተገናኘ ድርድር እንድታደርግ አለበለዚያ ግን ከፍተኛ ወታደራዊ እርምጃ ይጠብቃታል ማለታቸው የሚታወስ ነው እንደ አልጀዚራ ዘገባ፡፡

የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ በመግለጫቸው “ድርድር ከፈለግክ ማስፈራራት ፋይዳው ምንድን ነው?” በማለት የዋሽንግተን የድርድር ጥያቄ ቅንነት የሌለው ሲሉ አጣጥለውታል ።

ቴህራን ከዚህ ቀደም ከዋሽንግተን ጋር ቀጥተኛ ውይይትን ውድቅ አድርጋለች፡፡ ይሆን እንጂ ተዘዋዋሪ ድርድርን ግን ክፍት እንደሆነ ተናግራለች።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የሳህለወርቅ ዘውዴ አዲሱ አለም አቀፍ ሹመት በተመድ ልዩ ተልእኮ ተሰጣቸው

የቀድሞዋ የኢትዮጵያ ፕሬዝደንት ወይዘሮ ሳህለወርቅ ዘውዴ በተመድ ዋና ፀሀፊ...

በሳዑዲ በምሕረት የተለቀቁ 320 ኢትዮጵያውያን

በሳዑዲ አረቢያ የፍርድ ሂደታቸው ተቋርጦ የምህረት አዋጅ ከተሰጣቸው 1...

አሜሪካ እና እስራኤል ደቡብ ሊባኖስን ለአገሪቱ ጦር የማስረከብ ዕቅድ

አሜሪካ ድጋፏን በሰጠችው ዕቅድ መሠረት እስራኤል እና ሊባኖስ፤ የደቡብ...

የመሬት ልማትና አስተዳደር በበጀት ዓመቱ 63 በመቶ ያህሉን ማሳካት አልቻለም

የመሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ ሊገባደድ በተቃረበው በጀት ዓመት ለመሰብሰብ...