ዐቃቢ ህጎችን ጨምሮ ለሌሎች ሰራተኞች ከፍተኛ የተባለው የደመወዝ ጭማሪ ተደረገ

Date:

የፍትህ ሚኒስቴር ከጥር 01 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ ለሰራተኞቹ የደመወዝ እና የጥቅማጥቅም ማሻሻያ ማድረጉን አስታወቀ።

ይህ ማሻሻያ የፍትህ ስርዓቱን ለማሻሻል እና የህብረተሰቡን ተጠቃሚነት ለማሳደግ ያለመ ነው ተብሏል።

በተለይም ለጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ፣ ምክትል ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ፣ ረዳት ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ፣ ምክትል ረዳት ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ እና ምክትል ረዳት ጠቅላይ ዐቃቤሕግ 35% የደመወዝ ጭማሪ፣ 24,000 ብር የመኖሪያ ቤት አበል እና 11,000 ብር የትራንስፖርት አበል ተደርጓል።

በተጨማሪም ለከፍተኛ ዐቃቤ ህግ እና ዐቃቤ ህግ ደረጃ 1፣ 2 እና 3 የደመወዝ ጭማሪ እና የተለያዩ ጥቅማጥቅሞች ተደርገዋል።

ቅዳሜ ገበያ ከሰራተኞቹ እንደሰማችሁ ዐ/ህጎች በደመወዝ ማነስ ምክንያት በከፍተኛ መጠን እየለቀቁ ነበር። የሰራተኛ ፍልሰቱን ትንሽም ቢሆን ሊያስታግሰው ይችላል። ከነበረው ደመወዝ እና ከፐብሊክ ሰርቪስ ሰራተኞች አንፃር ግን የተሻለ ጭማሪ ነው ብለዋል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ከ989 ሚሊዮን ብር በላይ የኮንትሮባንድ እቃዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

የጉምሩክ ኮሚሽን ከግንቦት 27 እስከ ሰኔ 3 ቀን 2018...

“እኔ እስካለሁ ድረስ ኢራን የኑክሌር መሣሪያ ባለቤት አትሆንም!”

የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ትናንት ሰኔ 5 ቀን...

አገር እንዲህ ዓይንህን ለአፈር ይባላል?

በተጀመረው የአለም ዋንጫ ደቡብ አፍሪካ በሜክሲኮ መሸነፏን ተከትሎ አፍሪካ...

አሜሪካ እና ኢራን የመጀመሪያ ደረጃ ስምምነት በ24 ሰዓት ውስጥ እንደሚፈራረሙ ፓኪስታን አስታወቀች

ዩናይትድ ስቴትስ እና ኢራን በሰላም ድርድሩ ማዕቀፎች ላይ መስማማታቸውን...