የሀዋሳ የቀድሞው ከንቲባ ስለታቸውን አስገቡ ምስክርነትም ሰጡ

Date:

“ቅዱስ ገብርኤል ሆይ አውጣኝ አልኩት ጸሎቴን ሰምቶ አወጣኝ”……”የቀድሞው የሀዋሳ ከተማ ከንቲባ ምስክርነት !!!

የሐዋሳ ከተማ የቀድሞ ከንቲባ ረዳት ፕሮፌሰር ጸጋዬ ቱኬ በሐሰት በተከሰሱበት የክስ መዝገብ 13 ዓመት ተፈርዶባቸው ወደ ወህኒ ሲወረወሩ በእስር ቤት ሆነው ለቅዱስ ገብርኤል ጸሎት ልመናንን አቀረቡ።

“በአዉደ ምህረትህ ቆሜ ስለክብርህ መስከርያለሁና ለቂርቆስና እየሉጣ የደረስክ ቅዱስ ገብርኤል ሆይ አንተ ድረስልኝ ! የኔ እዉነት ተቀብሮ እንዳይቀር እርዳኝ” ሲል ተለማመኑት።

እነሆ መላእከ ብስራት ቅዱስ ገብርኤል በግፍ እና በበደል ለተገፉት ፈጥኖ መድረስ ባህሪው ነው እና ሰኔ 12 የዓመቱ ሚካኤል ቀን የባህራንን የሞት ደብዳቤ የሻረ አምላክ ከተፈረደባቸው የ 13 ዓመት የሐሰት እስራት ፍርድ በይግባኝ ነጻ ተብለው በሠላም ከቤተሰቦቻቸው ጋር ተቀላቀሉ።

እነሆ ድንቅ ታምር ያደረገላቸው እና ጸሎት ልመናቸውን የሰማውን ቅዱስ ገብርኤል በአውደ ምህረት ቆመው ትላንት አመስግነዋል። ስለታቸውንም 5000 ብር አስገብተዋል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የኢራን ጦር የሆርሙዝ ወሽመጥን በድጋሚ መዝጋቱን የአገሪቱ መገናኛ ብዙኃን ዘገቡ

የኢራን መገናኛ ብዙኃን የአገሪቱ ጦር የሆርሙዝ ወሽመጥን ዳግም መቆጣጠር...

ዋን ፕላኔት ኢንተርናሽናል ስኩል 20ኛ ዓመት ክብረ በዓል

ዋን ፕላኔት ኢንተርናሽናል ስኩል 20ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን አስመልክቶ...

የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ለ20 አትሌቶች  የማስጠንቀቂያ አውጥቷል

በውድድሩ ላይ ያልተገኛችሁ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ይመለከታል የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ዓለምአቀፍ...

የአሜሪካ እና የኢራን ድርድር፤ ለወረራ የታለመ ማደናገሪያ? ሩሲያ ማስጠንቀቂያ ሰጠች!

በአሜሪካ እና በኢራን መካከል የሚደረገው ዲፕሎማሲያዊ ንግግር ውጥረትን ለመቀነስ...