የመካከለኛውን ምስራቅ ውጥረት ለማርገብ የሚደረጉ ጥረቶችን አደናቅፏል

Date:

ልዑል መሐመድ ቢን ሳልማን ከኢራን ፕሬዝዳንት መሱድ ፔዜሽኪያን ጋር በስልክ ባደረጉት ውይይት መንግሥታቸው አለመግባባቶችን ለመፍታት ኃይልን መጠቀም እንደማይቀበል እና ልዩነቶችን ለመፍታት ውይይት መሠረት ሊሆን እንደሚገባ አጽዕኖት ሰጥተዋል ሲል የሳዑዲ የዜና ወኪል ዘግቧል።

እንደ ሚዲያው ዘገባ ከሆነ የኢራኑ ፕሬዝዳንት ልዑል አልጋ ወራሹ ለኢራን እና ለኢራን ሕዝብ ላሳዩት መልካም ስሜት በማመስገን፤ መንግሥታቸው የእስራኤልን ጥቃት በመቃወም እና በማውገዝ ረገድ የያዘውን አቋም አድንቀዋል።

የኳታር አሚር ታሚም ቢን ሀማድ አል ታኒም ከኢራን ፕሬዝዳንት ጋር ባደረጉት ውይይት የእስራኤልን ጥቃት ያወገዙና ለኢራን አመራር ድጋፍ የሰጡ የመጀመሪያው የአረብ መሪ ሆነዋል ሲል ስለተፈጠረው ስፑትኒክ ዘግቧል ።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

እንግሊዝ ዕድሜያቸው ከ16 ዓመት በታች ማህበራዊ ሚዲያ እንዳይጠቀሙ አገደች

የእንግሊዝ መንግሥት ዕድሜያቸው ከ16 ዓመት በታች የሆኑ ሕፃናትና ታዳጊዎች...

አሜሪካ 300 ሚሊዮን ዶላር ለኢራን ልትሰጥ ነው መባሉን ትራምፕ አስተባበሉ

አሜሪካ እና ኢራን ከስምምነት ከደረሱ በኋላ አሜሪካ እና አጋሮቿ...

ደህና ሁን! ሰሜ…ስሜ!

“ከልጅነታችን ጀምሮ ጥበብ አገናኝታን ፣ በግሽ አባይ የባህል ቡድን...

✌️ጀግናን ማክበርና መሸለም ጀግንነት ነው

✌️ከዕድሜው የገዘፈው የታሪኩ ጁዋር ጀግናውን ሙሉጌታ ከበደን የመዘከር የጀግንነት...