የቱርክ ፕሬዝዳንት ሶሪያ ጣልቃ እንዳትገባ አስጠነቀቁ

Date:

“ፕሬዝዳንት ረሲፕ ጣይብ ኤርዶአን ከሶሪያው ፕሬዝዳንት አሕመድ አል-ሻራ ጋር በስልክ ተነጋግረዋል።

መሪዎቹ በእስራኤል እና በኢራን መካከል ስላለው ግጭት እንዲሁም በቀጣናዊ እና ዓለም አቀፋዊ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት አድርገዋል።

ፕሬዝዳንት ኤርዶአን እስራኤል የለኮሰችው ተንኳሽ ጥቃት ቀጣናውን ያሰጋ እንደሆነ ጠቁመው፤ ሶሪያ ከዚህ ግጭት መራቅ እንዳለባት አጽንኦት ሰጥተዋል” ሲል የቱርክ ፕሬዝዳንታዊ ጽህፈት ቤት በመግለጫው አስታውቋል።

መግለጫው አክሎም ኤርዶአን የእስራኤልን ጥቃት ተከትሎ አሸባሪ ድርጅቶች እና ጽንፈኛ አካላትን መጠንቀቅ አስፈላጊ መሆኑንም አጉልተው አስረድተዋል ተብሏል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

እንግሊዝ ዕድሜያቸው ከ16 ዓመት በታች ማህበራዊ ሚዲያ እንዳይጠቀሙ አገደች

የእንግሊዝ መንግሥት ዕድሜያቸው ከ16 ዓመት በታች የሆኑ ሕፃናትና ታዳጊዎች...

አሜሪካ 300 ሚሊዮን ዶላር ለኢራን ልትሰጥ ነው መባሉን ትራምፕ አስተባበሉ

አሜሪካ እና ኢራን ከስምምነት ከደረሱ በኋላ አሜሪካ እና አጋሮቿ...

ደህና ሁን! ሰሜ…ስሜ!

“ከልጅነታችን ጀምሮ ጥበብ አገናኝታን ፣ በግሽ አባይ የባህል ቡድን...

✌️ጀግናን ማክበርና መሸለም ጀግንነት ነው

✌️ከዕድሜው የገዘፈው የታሪኩ ጁዋር ጀግናውን ሙሉጌታ ከበደን የመዘከር የጀግንነት...