የመጀመሪያውን የሕዳሴ ግድብ የጎብኚዎች  በረራ ተደረገ

Date:

አቢሲኒያ የበረራ አገልግሎትና የአቪዬሽን አካዳሚ  የመጀመሪያውን  የሕዳሴ ግድብ የጎብኚዎች ቻርተር  በረራ ማድረጉ ተገለጸ፡፡

አቢሲኒያ የበረራ አገልግሎት  ወደ ሕዳሴ ግድብ ያስጀመረው በረራ፣ ስፍራውን ተመራጭ የቱሪስት መዳረሻ በማደረግ ረገድ አዲስ ምዕራፍ ነው ተብሏል።

የግድቡን ምርቃት ተከትሎ ኢትዮጵያዊ-አሜሪካውያን የዲያስፖራ ጎብኚዎችን የጫነው የአቢሲኒያ  አውሮፕላን ባለፈው ሳምንት ወደ ስፍራው መብረሩ ተነግሯል፡፡

ኩባንያው በሰጠው  ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ፤ “ጎብኚዎችን ወደዚህ እውነተኛ የሀገር ኩራት የሆነ ታሪካዊ  ሥፍራ  በማድረስ የመጀመሪያው የኢትዮጵያ ቻርተር አየር መንገድ በመሆናችን ታላቅ ክብር ይሰማናል።” ብሏል፡፡

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

በኢትዮጵያ ሪል ስቴት አልሚዎች ማህበር የተዘጋጀው የመጀመሪያው አህጉራዊ የሪል ስቴት ኤግዘቢሽን ተከፈተ

በኢትዮጵያ ሪል ስቴት አልሚዎች ማህበር አዘጋጅነት የመጀመሪያው አህጉራዊ የሪል...

በሊባኖስ እና በእሰራኤል የተደረሰው የተኩስ አቁም ስምምነት ተራዘመ

ትራምፕ በሊባኖስ እና በእሰራኤል መካከል የተደረሰው የተኩስ አቁም በሦስት...

ከ 50 ሚሊዮን በላይ መራጮች በማንዋልና በዲጂታል ተመዝግበዋል

ከየካቲት 28_መጋቢት 28 የመራጮች ምዝገባ ሲካሄድ እንደነበር ይታወቃል። በተለያዩ ጉዳዮች...

በኦሮሚያ ክልል የ4.5 ሚሊዮን ዶላር የአስቸኳይ ጊዜ ድጋፍ ፕሮጀክት ይፋ ተደረገ

ፈያ ኢንተግሬትድ ዴቬሎፕመንት ኦርጋናይዜሽን በኦሮሚያ ክልል የሚከሰቱ የበሽታ ወረርሽኞችን...