የመጀመሪያዎቹን 49 ነጭ ደቡብ አፍሪካውያን የጫነው አውሮፕላን ወደ አሜሪካ በረረ

Date:

ትራምፕ አወዛጋቢ የስደተኞች ፕሮግራማቸውን ነጭ ደቡብ አፍሪካውያን “ለ ኢ-ፍትሃዊ የዘር መድልዎ ኢላማዎች ናቸው” በማለት መከላከላቸው ይታወሳል።

የደቡብ አፍሪካ ባለሥልጣናት የትራምፕን ፖሊሲ ፖለቲካዊ እና የሀገሪቱን ሕገ-መንግስታዊ ዴሞክራሲ የሚጎዳ ሲሉ በጥብቅ ተቃውመውታል።

ፕሪቶሪያ ነጭ ደቡብ አፍሪካውያን አሁንም በሀገሪቱ ውስጥ እጅግ ሀብታም ከሆኑ የሕብረተስብ ክፍሎች መሆናቸውን፣ 75% የሚሆነውን የግል መሬት እንደሚቆጣጠሩና ከአብላጫው የጥቁር ሕዝብ በ20 እጥፍ የበለጠ ሀብት እንዳለቸው አስረድታለች።

የደቡብ አፍሪካ ባለሥልጣናት የትራምፕ እርምጃ እውነታውን የሚያዛባ ከመሆኑም በላይ አስተዳደራቸው ነጭ ያልሆኑ ስደተኞች ላይ ከያዘው ጥገኝነትን የመገደብ ፖሊሲ ጋር የሚቃረን ነው ብለዋል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ኔታንያሁ እና ትራምፕ የፊታችን ማክሰኞ በዋይት ሀውስ እንደሚወያዩ ተገለጸ

የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት፤ ቤንያሚን ኔታንያሁ ከፕሬዝዳንት ዶናልድ...

አሜሪካ በኢትዮጵያ ያላትን የንግድና ኢንቨስትመንት ትብብር ለማጠናከር ከኢትዮጵያ መንግሥትና ከግሉ ዘርፍ ጋር ውይይት አካሄደች

በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ኤርቪን ጄ. ማሲንጋ፣ ከኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን...

የካፍ ፕሬዝዳንት የ2027 አፍሪካ ዋንጫ በ24 ተሳታፊ ሀገራት እንደሚካሄድ አስታወቁ

የአፍሪካ እግር ኳስ ፌዴሬሽን (ካፍ) ፕሬዝዳንት ፓትሪስ ሙትሰፔ የ2027...

የቅዱስ ጴጥሮስ ሆስፒታል ነፃ የጤና ምርመራና ሕክምና መስጠት ጀመረ

ሆስፒታሉ በቀን ከ300 በላይ ታካሚዎችን ያስተናግዳል የቅዱስ ጴጥሮስ ሆስፒታል ከሐምሌ...