የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ በተመድ 80ኛ ጉባዔ ላይ ካደረጓቸው ንግግሮች

Date:

🟠 ዛሬ ላይ የፍልስጤም መንግሥት ምስረታን በተመለከተ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ውሳኔን ለመቅበር የሚደረግ ሙከራን በተግባር እየተጋፈጥን ነው።

🟠 ለፍልስጤም እውቅና በሚሰጥበት ወቅት ምንም ዓይነት ግዛት እንዳይቀር የሚደረጉ ሙከራዎችን ለመከላከል አስቸኳይ እርምጃዎች መወሰድ አለባቸው።

🟠 ሩሲያ ምዕራባውያን የፀጥታው ምክር ቤት ማዕቀቦችን በኢራን ላይ መልሶ እንዲጥል የሚያደርጉትን ሙከራ ተቀባይነት የሌለውና ሕገ-ወጥ አድርጋ ትቆጥረዋለች።

🟠 ሩሲያ የዩክሬን ግጭት መንስኤዎችን ለመፍታት ለድርድር ዝግጁ ነች።

🟠 የሩሲያ ደህንነት እና ቁልፍ ጥቅም በአስተማማኝ ሁኔታ መረጋገጥ አለበት።

🟠 በዩክሬን ግዛቶች የሩሲያውያን እና የሩሲያኛ ተናጋሪ ሕዝቦች መብት ሊመለስ ይገባል።

🟠 ሩሲያ የኔቶ አባል ሀገራትን ለማጥቃት እቅድ የላትም፣ ነገር ግን ለማንኛውም ጥቃት የማያወላዳ አፀፋዊ ምላሽ ትሰጣለች።

🟠 ሞስኮ በቀጣይ የሩሲያ እና አሜሪካ ውይይት የዩክሬን ጉዳይ መፍትሄ እንደሚያገኝ ተስፋ ታደርጋለች።

🟠 ፑቲን በ ‘ኒው ስታርት’ ስምምነት ስር ገደቦችን ለማስቀመጥ ያቀረቡት ሃሳብ፤ የጦር መሳሪያ እሽቅድምድምን ለማስቀረት አስቻይ ሁኔታ ይፈጥራል።

🟠 ሩሲያ የተባበሩት መንግሥታት የፀጥታው ምክር ቤት መሻሻልን ትደግፋለች፤ ማንም ላይ የተለየ ዘመቻ አታደርግም።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ዶናልድ ትራምፕ ከኢራን ጋር የሚያደርጉት ድርድር እስኪጠናቀቅ ድረስ የተኩስ አቁሙ መራዘሙን አስታወቁ

ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በፓኪስታን ጥያቄ መሠረት ከኢራን ጋር የገቡትንየተኩስ...

ለኢትዮጵያ የግብርና ዘርፍ የሚውል የ40 ሚሊዮን ዩሮ የገንዘብ ድጋፍ ተፈቀደ

የአውሮፓ ኢንቨስትመንት ባንክ የልማት ክንፍ የሆነው ኢአይቢ ግሎባል (EIB...

ሃይንከን በአልኮል መጠኑ ጠንከር ያለ ቢራ ለኢትዮጵያ ገበያ አስተዋወቀ

ሃይንከን ኢትዮጵያ በእለም አቀፍ ደረጃ ዝነኛ የሆነውን ዴሰፔራዶስ (Desperados)...