የሱዳን ጠቅላይ ሚኒስትር ጊዜያዊ መንግሥቱን በትነዋል

Date:

አዲሱ የሱዳን መንግሥት መቼ እንደሚመሰረት አልታወቀም

በሱዳን መንግሥት ጦር ኃይል አዛዥ አብደል ፋታህ አል-ቡርሀን የተሾሙት ካሚል ኢድሪስ፣ ከ2013 ወታደራዊ መፈንቅለ መንግሥት ወዲህ የሱዳን የመጀመሪያው ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው ባለፈው ቅዳሜ ቃለ መሃላ የፈጸሙ ሲሆን፤ ጠ/ሚኒስትሩ ጊዜያዊ መንግሥቱን በትነዋል ሲሉ መገናኛ ብዙኃን ዘግበዋል፡፡

ባደረጉት ንግግር ከፖለቲካ ፓርቲዎች ገለልተኛ ሆነው እንደሚቀጥሉና መረጋጋትን፣ ደህንነትንና ሱዳንን መልሶ ለመገንባት ትኩረት እንደሚያደርጉ ካሚል ኢድሪስ ቃል ገብተዋል።

ፈጥኖ ደራሽ ኃይሉ ከአጋር ፓርቲዎች ጋር ትይዩ መንግሥት ለመመሥረት ማቀዱን ማስታወቁን ስፑትኒክ በዘገባው አስታውሷል፡፡

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

አቶ ዳውድ ኢብሳ ከምርጫው ራሳቸውን አገለሉ

የኦሮሞ ነጻነት ግንባር (ኦነግ) ሊቀመንበር አቶ ዳውድ ኢብሳ በኦሮሚያ...

ኢራን ከአሜሪካ ጋር ‹‹ሁሉን አቀፍ ስምምነት›› እንደምትፈልግ ገለጸች

ኢራን በመካከለኛው ምስራቅ ያለውን ጦርነት ለማቆም ከአሜሪካ ጋር በምታደርገው...

የሪል እስቴት ዘርፍ ዘመናዊ የክፍያ ቴክኖሎጂን ለማስፋፋት አዲስ አጋርነት ፈጠረ

በኢትዮጵያ የሪል እስቴት ዘርፍ ግንባር ቀደም ከሆኑት ድርጅቶች አንዱ...

የአርቲስት ጥላሁን ገሠሠ መታሰቢያ ሐውልት ተመረቀ

ለኢትዮጵያ ዘመናዊ ሙዚቃ ዕድገት ወደር የሌለው አስተዋጽኦ ላበረከተውና የሙዚቃው...