የቴዲ አፍሮ ምስጋና!

Date:

የአክብሮት ሰላምታዬን በማስቀደም በትላንትናው እለት በዋለው የ50ኛ ዓመት የልደት በዓሌን ምክንያት በማድረግ ከሀገርውስጥና ከውጪ ሀገራት በተለያየ መንገድ መልካም ምኞታችሁን ለገለፃችሁልኝ ወገኖቼ በሙሉ

ላለፉት 25 ዓመታት በሙዚቃ የህይወት ጉዞዬ ውስጥ በስኬቴም በውጣውረዴም ከጎኔ ሳትለዩ እስከዛሬ ድረስ ለሰጣችሁኝ እውነተኛ ወዳጅነት እና ያልተሰሰተ የማያቋርጥ ፍቅራችሁ ፀጋውና በረከቱ ባልተለየኝ በልዑል እግዚአብሔር ስም ከፍ ያለ ምስጋናዬን አቀርባለሁ::

“ከታላቅ አክብሮት ጋር™

ኢትዮጵያ ለዘላለም ትኑር! ፍቅር ያሸንፋል!

ቴዎድሮስ ካሳሁን (ቴዲ አፍሮ)

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ጄኤፍኤም 106.7 የሬዲዮ ጣቢያ ለ6 ወራት ታገደ

የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ባደረገው የይዘት ክትትልና የኢንስፔክሽን ምልከታ...

ሱልጣን ቢን ኻሊፋ ግሩፕ በኢትዮጵያ በሆቴል ዘርፍ ሊሰማራ ነው

በተባበሩት ዐረብ ኤምሬቶች የኢፌዲሪ ልዩ መልዕክተኛና ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር...

የአሜሪካ የታክስ ህግ የስፔንን የዓለም ዋንጫ ሽልማት ስጋት ላይ ጣለ

የስፔን ብሔራዊ ቡድን ከዓለም ዋንጫ ሊያገኘው ከሚችለው 50 ሚሊዮን...

ህወሓት ከሌሎች ተቃዋሚ ኃይሎች ጋር የሚደረግ ጥምረት አስፈላጊ መሆኑን ገለጸ

ሕዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ...