የአሜሪካ መንግስት የአይ ኤስ አይ ኤስ ቁልፍ ሰዎች መካከል አንዷ የሆነችው ከድራ ኢሳ የምትገኝበትን መረጃ ለሰጠ ሰው የ5 ሚሊየን ዶላር ሽልማት ማዘጋጀቱን ገልጿል።
ግለሰቧ በ2014 ድርጅቱን የተቀላቀለች ሲሆን የአሜሪካ መንግስት ለቡድኑ ሌሎች ሴቶችን የሚመለምለው እና የሚያሰለጥነውን ክንፍ በዋነኝነት ትመራለች ብሏል።
በተጨማሪ የአሜሪካ መንግስት ከድራ ኢሳ በርከት ያሉ የሽብር ጥቃቶች እንዲፈፀሙ መርታለች ሲል ሲገልፅ በበርካታ ህፃናት እገታም ተሳትፋለች ብሏታል።
@Tikvahethmagazine
