የአሜሪካ መንግስት የ5 ሚሊየን ዶላር ሽልማት አዘጋጅቷል

Date:

የአሜሪካ መንግስት የአይ ኤስ አይ ኤስ ቁልፍ ሰዎች መካከል አንዷ የሆነችው ከድራ ኢሳ የምትገኝበትን መረጃ ለሰጠ ሰው የ5 ሚሊየን ዶላር ሽልማት ማዘጋጀቱን ገልጿል።

ግለሰቧ በ2014 ድርጅቱን የተቀላቀለች ሲሆን የአሜሪካ መንግስት ለቡድኑ ሌሎች ሴቶችን የሚመለምለው እና የሚያሰለጥነውን ክንፍ በዋነኝነት ትመራለች ብሏል።

በተጨማሪ የአሜሪካ መንግስት ከድራ ኢሳ በርከት ያሉ የሽብር ጥቃቶች እንዲፈፀሙ መርታለች ሲል ሲገልፅ በበርካታ ህፃናት እገታም ተሳትፋለች ብሏታል።

@Tikvahethmagazine 

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ግዮን መጽሔት ዛሬ ቅዳሜ ግንቦት 1 2018 ዓ.ም ገበያ ላይ ውሏል !!!

በኢትዮጵያ ነፃ ኘሬስ ከ25 ዓመት በላይአገልግለናል !!! -የአርበኞች አደራና የትውልዱ...

ከሌ/ጄነራል ታደሰ ወረደ የተላለፈ ጥሪ

በክልላችን ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እያደገ የመጣው የተሳሳተ ስሌት የወለደው...

በሆርሙዝ የባህር ወሽመጥ ላይ በከባድ መሳሪያዎች የታገዘ  የተኩስ ልውውጥ ተካሄደ

ለዓለም የንግድ ሰንሰለት እጅግ ስትራቴጂካዊ በሆነው የሆርሙዝ ባህረ ወሽመጥ...

የሲ.ኤን.ኤን መስራች ቴድ ተርነር ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ

የዓለማችን ግዙፍ የዜና አውታር ሲኤንኤን መስራች ቴድ ተርነር በ87...