የአሜሪካ ወታደራዊ አውሮፕላኖች በኩዌት ተከሰከሱ

Date:

“ሰኞ ጠዋት በርካታ የአሜሪካ ተዋጊ አውሮፕላኖች ተከስክሰዋል” ሲል የኩዌት የመከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ።

የበረራ አባላቱ “ምንም ጉዳት ሳይደርስባቸው በሕይወት ተርፈዋል” በማለት ወደ ሆስፒታሎች መወሰዳቸውን መግለጫው አክሎ ገልጿል።

የኩዌት መከላከያ ሚኒስቴር መግለጫ የበረራ አባላቱ ሁኔታ “የተረጋጋ” መሆኑን አስታውቋል።

የመከላከያ ሚኒስቴር አክሎም ከአሜሪካ ጋር ስለ “ክስተቱ” እየተነጋገረ መሆኑን እና “የክስተቱን መንስዔዎች” በተመለከተ ምርመራውን እየተካሄደ መሆኑን አስታውቋል።

BBC

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

“ሕገ መንግሥቱ መገንጠልን ይፈቅዳል ፤ ሕዝቡ ደግሞ ኢትዮጵያ እንድትቀጥል ዋጋ ይከፍላል”

አቶ ፍሬሕይወት ሳሙኤል(የ‹‹ሕገ መንግሥታዊ ተቃርኖዎች›› መጽሐፍ ደራሲ) ግዮን መጽሔት :-...

ባለሙያ ባልሆኑ ግለሰቦች የሚሰራጭ የተዛባ መረጃ በታካሚዎች ላይ ጉዳት እያደረሰ ነዉ

የሳይካትሪስት የሙያ ፈቃድና ሥልጠና የሌላቸው ግለሰቦች በተለያዩ መገናኛ...

የአውሮፓ ህብረት እና የአፍሪካ ነፃ የንግድ ቀጠና የ1.2 ቢሊዮን ዩሮ ስምምነት ሊፈራረሙ ነው

በአውሮፓ ህብረት እና በኢትዮጵያ መካከል በሚካሄደው የንግድ ፎረም መክፈቻ...

የአዳዲስ እና የሁለተኛ ዙር መራጮች አቅምና ሚና

ግዮን መጽሔት :- በ7ኛው አገራዊ ምርጫ ላይ የአዳዲስ (ለመጀመሪያ...