የአቪዬሽን ዘርፉ

Date:

የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለሥልጣን ባለፈው የበጀት ዓመት ከአየር ጉዞ አገልግሎት 3.3 ቢሊየን ብር ማግኘቱን አስታወቀ

የአቪዬሽን ዘርፉን ለማሳደግ እና የሀገሪቱን ኢኮኖሚ ለመደገፍ ደረጃቸውን የጠበቁ የአየር ማረፊያዎችን እና አነስተኛ የሄሌኮፕተር ማረፊያዎችን እየገነባሁ ነው ብሏል።

ኢትዮጵያ በአሁኑሰዓት ፣ 20 የሀገር ውስጥ አውሮፕላን ማረፊያዎች እንዳሏትና 4 ተጨማሪ አውሮፕላን ማረፊያዎች ግንባታ ላይ መሆናቸውን ባለሥልጣኑ አስታውቋል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

አቶ ዳውድ ኢብሳ ከምርጫው ራሳቸውን አገለሉ

የኦሮሞ ነጻነት ግንባር (ኦነግ) ሊቀመንበር አቶ ዳውድ ኢብሳ በኦሮሚያ...

ኢራን ከአሜሪካ ጋር ‹‹ሁሉን አቀፍ ስምምነት›› እንደምትፈልግ ገለጸች

ኢራን በመካከለኛው ምስራቅ ያለውን ጦርነት ለማቆም ከአሜሪካ ጋር በምታደርገው...

የሪል እስቴት ዘርፍ ዘመናዊ የክፍያ ቴክኖሎጂን ለማስፋፋት አዲስ አጋርነት ፈጠረ

በኢትዮጵያ የሪል እስቴት ዘርፍ ግንባር ቀደም ከሆኑት ድርጅቶች አንዱ...

የአርቲስት ጥላሁን ገሠሠ መታሰቢያ ሐውልት ተመረቀ

ለኢትዮጵያ ዘመናዊ ሙዚቃ ዕድገት ወደር የሌለው አስተዋጽኦ ላበረከተውና የሙዚቃው...