የኢትዮጵያ ሆርቲካልቸር ዘርፍ 366 ሚሊዮን ዶላር አስገኘ

Date:

ሚኒስቴሩ ይህን ያለው ዛሬ በተከፈተው ዓለም አቀፍ የሆርቲካልቸር ዐውደ-ርዕይ ነው፡፡ በዐውደ-ርዕዩ ላይ ንግግር ያደረጉት የግብርና ሚኒስትር ግርማ አምንቴ የሆርቲካልቸር ንዑስ ዘርፍ ለሀገሪቱ ከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ እያስገኘ እንደሆነ ተናግረዋል፡፡

በተጨማሪም ዘርፉ ስልጠና የሚፈልጉ እና ስልጠና የማያስፈልጋቸው የሥራ እድሎችን እንደፈጠረ ገልፀዋል፡፡ ከተፈጡሩት የሥራ እድሎች ውስጥ 80 በመቶ የሚሆነው በሴቶች እንደተሸፈነም አስታውቀዋል፡፡

ዐውደ-ርዕዩ “ሆርቲካልቸር ለዘላቂ ሀገራዊ ግብ” በሚል መሪ ሐሳብ በሚሊንየም አዳራሽ እየተካሄደ ይገኛል፡፡

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ግዮን መጽሔት በዛሬ ዕትሟ

ግዮን መጽሔት ዛሬ ቅዳሜ ነሔሴ 16 2018 ዓ.ም ገበያ...

ቱርክ ቤንያሚን ኔታንያሁ ላይ የእስር ማዘዣ አወጣች

ቱርክ የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ላይ ዓለም አቀፍ...

በመቀለ የሚካሄደው የአሸንዳ በዓል የመክፈቻ ሥነ ሥርዓት ተሰረዘ

በትግራይ በርካታ ታዳሚ በሚገኝበት በየዓመቱ የሚከበረው የአሸንዳ ባህላዊ በዓል...

የኢትዮጵያ ፖስታ 3 ሺሕ የሚጠጉ ቅርንጫፎቹን ወደ ባንክ ኤጀንትነት ለመቀየር እንቅስቃሴ ጀመረ

የኢትዮጵያ ፖስታ በመላ ሀገሪቱ የሚገኙ 3 ሺሕ በሚጠጉ ቅርንጫፎቹ...