የኮሜዲያን አስረስ (ቼሪ) አዲሱ የልጆች መጽሐፍ ተመረቀ

Date:

ሰኔ 14 ቀን 2018 ዓ.ም በኢትዮጵያ ቤተ መዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት የህጻናት መጽሐፍት ደራሲ እና የልጆች ፕሮግራም አዘጋጅ ኮሜድያን አስረስ በቀለ (ቼሪ) “ኮሚኩ ሙዝ” የተሰኘውን አዲስ የልጆች መጽሐፍ ከቀኑ 8:00 ጀምሮ በኢትዮጵያ ቤተመዛግብት እና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት በማስመረቅ ለንባብ አብቅቷል።

አስረስ በቀለ በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን የልጆች ፕሮግራሞችን በማዘጋጀት የሚታወቅ ሲሆን፣ “ቼሪ” የተሰኘውን የልጆች ካራክተር በመፍጠር በህጻናት መዝናኛና ትምህርት ዘርፍ ጉልህ አስተዋፅኦ አበርክቷል።

ደራሲው ከ15 በላይ የልጆች ተረት መጻሕፍትን የጻፈ ሲሆን፣ በ2022 እ.ኤ.አ በEthiopia Reads Children’s Reading Summit ላይ ለህጻናት ሥነ-ጽሑፍ ባበረከተው አስተዋፅኦ እውቅና አግኝቷል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

በቬንዝዌላ በደረሰ የመሬት መንቀጥቀጥ የ32 ሰዎች ህይወት አልፏል

በቬንዙዌላ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የታወጀ ሲሆን 7.2 እና 7.5...

የጎንደር ዩኒቨርሲቲ “ሉሲ” ላገኟት ፕሮፌሰር የክብር ዶክትሬት ዲግሪ ሰጠ

የዩኒቨርሲቲው ሴኔት ሰኔ 16 ቀን 2018 ዓ.ም. ባካሄደው ስብሰባ፥...

የሳህለወርቅ ዘውዴ አዲሱ አለም አቀፍ ሹመት በተመድ ልዩ ተልእኮ ተሰጣቸው

የቀድሞዋ የኢትዮጵያ ፕሬዝደንት ወይዘሮ ሳህለወርቅ ዘውዴ በተመድ ዋና ፀሀፊ...

በሳዑዲ በምሕረት የተለቀቁ 320 ኢትዮጵያውያን

በሳዑዲ አረቢያ የፍርድ ሂደታቸው ተቋርጦ የምህረት አዋጅ ከተሰጣቸው 1...