የዓለም አቀፍ እርዳታ ቅነሳ የእናቶችን ሞት በመቀነስ የተገኘውን ተስፋ አደጋ ላይ ጥሏል ሲል ተመድ አስጠነቀቀ

Date:

የተባበሩት መንግስታት ድርጅት (ተ.መ.ድ) ኤጀንሲዎች ዛሬ ባወጡት ሪፖርት፣ ከእርግዝና እና ከወሊድ ጋር በተያያዙ ምክንያቶች የሚሞቱ እናቶች ቁጥር በዓለም አቀፍ ደረጃ በ40 በመቶ ቢቀንስም፣ እየተካሄደ ያለው የዓለም አቀፍ የገንዘብ ድጋፍ ቅነሳ ይህን እድገት አደጋ ላይ ጥሏል።

ሪፖርቱ ከ2016 ጀምሮ የእድገቱ ፍጥነት መቀዛቀዙንና በ2023 ብቻ 260,000 የሚገመቱ ሴቶች መሞታቸውን ያሳያል።

በተለይም በሰብአዊ ቀውሶች ውስጥ የሚገኙ ነፍሰ ጡር ሴቶች ከፍተኛ አደጋ ላይ መሆናቸው ተገልጿል።

የተ.መ.ድ ኤጀንሲዎች የእናቶችን ህይወት ለመታደግ የሚያስፈልገውን ድጋፍ በአስቸኳይ እንዲጨምር ጥሪ እያቀረቡ እንደሚገኙ ተጠቁሟል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ከ12ኛ ክፍል ተፈታኞች  565 ትምህርት ቤቶች አንድም ተማሪ አላሳለፉም

በዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና በተመዘገበው ውጤት...

የአማርኛ ቋንቋ እውነተኛ ምንጭ ቤተ መንግሥት ሳይሆን ሕዝብና ሠራዊት ነው

በባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የአማርኛ ቋንቋ ማበልጸጊያ ተቋም አዘጋጅነት ከስድስት...

አዲስ አበባ፦ የዜጎች ቀይ መስመር!

(የግል አስተያየት) አዲስ አበባ የኢትዮጵያውያን መናገሻ፣ የበርካታ ብሔረሰቦች ባህሎች ለዘመናት...

አብን የምክክሩን ውጤት ውድቅ አደረገ!

አብን በሀገራዊ ምክክሩ ማጠቃለያ ላይ የተፈጸመውን “ሕገ-ወጥ ጣልቃ-ገብነት” በመቃወም...