የዓለም የምግብ ደህንነት ቀን እየተከበረ ነዉ

Date:

በመድረኩ የኢትዮጵያ ምግብ እና መድሀኒት ቁጥጥር ባለስልጣን፣ የአለም ምግብ ፕሮግራም እንዲሁም ሌሎች ባለድርሻ አካላት የተገኙ ሲሆን እንደ ኢትዮጵያ ባሉ አዳጊ የህዝብ ቁጥራቸው ብዙ እና በርካታ ስደተኞች ተቀባይ በሆኑ ሀገራት የምግብ ደህንነት ጉዳይ ትኩረት ሊሰጠው የሚገባ እንደሆነ ተመላክቷል።

“ደህንነቱ ካልተጠበቀ ምግብ አይደለም” የሚል አቋም ያለው የአለም ምግብ ፕሮግራም በሀገራችን ኢትዮጵያ ምግብን ደህንነቱ የተጠበቀ ማድረግ ባህል መሆን አለበት ያለ ሲሆን ሳይንስን መሰረት ያደረገ ጥናቶች በስፋት ሊሰሩ እንደሚገባ ጠቁሟል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

✌️ጀግናን ማክበርና መሸለም ጀግንነት ነው

✌️ከዕድሜው የገዘፈው የታሪኩ ጁዋር ጀግናውን ሙሉጌታ ከበደን የመዘከር የጀግንነት...

የአህጉሪቱን የርስ በርስ ንግድ ልውውጥ 250 ቢሊዮን ዶላር ለማድረስ ታቀደ

የአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጠና ዋና ፀሐፊ ዋምኬሌ ሜኔ...

በሆርሙዝ ወሽመጥ የሚያልፉ መርከቦች ክፍያ መፈጸም አይጠበቅባቸውም

አሜሪካ እና ኢራን በተስማሙበት የመግባቢያ ሰነድ መሠረት በሆርሙዝ ወሽመጥ...

እስራኤል ጦሯ በደቡብ ሊባኖስ እንደሚቆይ አስታወቀች

የእስራኤል መከላከያ ሚኒስትር እስራኤል ካትዝ እንደተናገሩት፤ በአሜሪካ እና በኢራን...