የዓለም የቡና ዋጋ መቀነሱን ተከትሎ ለዘርፉ ተዋናዮች መመርያ ተላለፈ

Date:

ማኅበሩ ከሁለት ቀናት በፊት ባወጣው አስቸኳይ መልዕክት፣ በአሁኑ ወቅት የዓለም የቡና ገበያ ዋጋ በከፍተኛ ሁኔታ እየቀነሰ እንደሚገኝ ጠቁሟል፡፡

ምርት ሳይሸጥ በእጅ ላይ መቆየቱ ለከፋ የገንዘብ ኪሳራ ከመዳረጉ ባለፈ በሕግም ተጠያቂ ሊያደርግ እንደሚችል ማስጠንቀቁ ተዘግቧል፡፡

የኢትዮጵያ ቡና እና ሻይ ባለሥልጣን፣ ባለፈው ሳምንት ሐሙስ ዕለት የዓለም አቀፍ የቡና ገበያ ለውጥን እና የኢትዮጵያን የቡና ዘርፍ ወቅታዊ ሁኔታ አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ፤ የቡና አቅራቢዎች፣ ላኪዎች እና አርሶ አደሮች ያከማቹትን ቡና ሽያጩን በማፋጠን ወደ ማዕከላዊ ገበያ እንዲያቀርቡ ጥሪ አቅርቧል።

ባለፉት ሁለት ወራት ውስጥ የዓለም አቀፍ የቡና ዋጋ ከአራት ዶላር አካባቢ ወደ 2.80 ዶላር ዝቅ ያለ ሲሆን ዋጋው ይበልጥ ቀንሶ ወደ 2.50 ዶላር ሊወርድ እንደሚችል የሚጠቁሙ ግምቶች በዘርፉ ተዋንያን ላይ ተጨማሪ ጫና እየፈጠሩ መሆኑንም አክለዋል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የተፈናቀሉ ዜጎች በተጠለሉበት አካባቢ በቋሚነት መኖር የሚያስችላቸው 

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ደቡብ ኦሞ ዞን የዳሰነች ወረዳ ከበኦሞ...

ሻለቃ ኃይሌ ገብረሥላሴ 11ኛውን የኃይሌ ሆቴልና ሪዞርት በደብረ ብርሃን ከተማ አስመረቀ

ታዋቂው አትሌትና ባለሀብት ሻለቃ ኃይሌ ገብረሥላሴ፣ በደብረ ብርሃን ከተማ...

በኢትዮጵያ ሪል ስቴት አልሚዎች ማህበር የተዘጋጀው የመጀመሪያው አህጉራዊ የሪል ስቴት ኤግዘቢሽን ተከፈተ

በኢትዮጵያ ሪል ስቴት አልሚዎች ማህበር አዘጋጅነት የመጀመሪያው አህጉራዊ የሪል...

በሊባኖስ እና በእሰራኤል የተደረሰው የተኩስ አቁም ስምምነት ተራዘመ

ትራምፕ በሊባኖስ እና በእሰራኤል መካከል የተደረሰው የተኩስ አቁም በሦስት...