የደቡብ አፍሪካ መሪ ራማፎሳ ወደ አሜሪካ አቀኑ፤ ነገ ከትራምፕ ጋር ይገናኛሉ

Date:

የፕሬዝዳቱ ፅህፈት ቤት “የጉብኝቱ ዓላማ በአሜሪካና በደቡብ አፍሪካ መካከል ያለውን የሁለትዮሽ ግንኙነት ዳግም ማስተካከል እና ማነቃቃት ነው” ብሏል።

ጉብኝቱ በዋናነት የሁለትዮሽ፣ የኢኮኖሚ እና የንግድ ግንኙነቶችን እንደገና ማነፅ ላይ ያተኩራል።

አሜሪካ በአፍሪካነሮች (ነጭ ደቡብ አፍሪካውያን) ላይ ያነጣጠሩ የመሬት ወረራዎች ዙሪያ ባቀረበችው ክስ ምክንያት በአሜሪካ እና በደቡብ አፍሪካ መካከል ያለው ግንኙነት ተበላሽቷል። ትራምፕ “በዘር ላይ የተመሰረተ መድልዎ” ሰለባዎች ናቸው በማለት የአፍሪካነር “ስደተኞችን” አሜሪካ ውስጥ ለማስፈር በየካቲት ወር ትዕዛዝ ሰጥተዋል። ባለፈው ሰኞ የመጀመሪያው ቡድን አሜሪካ ደርሷል።

ፕሪቶሪያ ክሱን መሠረተ ቢስ እና ፖለቲካዊ ያለችው ሲሆን ደቡብ አፍሪካ ውስጥ ምንም ዓይነት የዘር መድልዎ የለም ብላ ተከራክራለች።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

” ከ140 በላይ ጠጠር አምራች ድርጅቶች ሙሉ በሙሉ ቆመዋል ” – ማህበሩ

" ካላቸው ቅሬታ ማቅረብ ይችላሉ። ግን መሬቱ መቼ እንደተወሰደባቸው...

ትራምፕ “በኢራን ላይ ሊፈጸም ታቅዶ የነበረውን ጥቃት አንፈጽምም” አሉ

ትራምፕ በመካከለኛው ምስራቅ የሚገኙ ቁልፍ የአሜሪካ አጋር ሀገራት መሪዎች...

በነዳጅ ጭማሪ በኬንያ በተቀሰቀሰ ተቃውሞ የአራት ሰዎች ሕይወት አለፈ

በኬንያ የነዳጅ ዋጋ ጭማሪን ተከትሎ በዋና ከተማዋ ናይሮቢ በጸጥታ...

በአዲስ አበባ ከተማ ባለፉት 9 ወራት 83,000 ህፃናት ተወልደዋል

ከሲቪል ምዝገባና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ ያገኘነው መረጃ እንደሚያሳየው ዘግይተው...