የፕሮፌሰር ኤልሳቤጥ ወልደጊዮርጊስ አንደኛ ዓመት መታሰቢያ ፕሮግራም ሊካሄድ ነው

Date:

ታዋቂዋና ተወዳጇ ፕሮፌሰር ኤልሳቤጥ ወልደጊዮርጊስ ከዚህ ዓለም ከተለየችበት አንደኛ ዓመት መታሰቢያ ጋር ተያይዞ፣ ነገ ልዩ የዝክር ፕሮግራም ተዘጋጅቷል።

ይህንን ፕሮግራም ያዘጋጁት ተማሪዎቿ፣ ጓደኞቿ እና የሥራ ባልደረቦቿ ሲሆኑ፣ ዓላማውም በሕይወት ዘመኗ ያበረከተችውን የላቀ አስተዋጽኦ፣ ውብ ስብዕና እና የማይረሱ ሥራዎቿን በጋራ ለመዘከርና ክብር ለመስጠት ነው።

ይህ ልዩ የመታሰቢያ ዝግጅት ነገ ቅዳሜ ግንቦት 15 ቀን 2018 ዓ.ም ከቀኑ 8:00 እስከ 11:00 ሰዓት ድረስ በገብረክርስቶስ ዘመናዊ የስነጥበብ ሙዚየም ውስጥ በድምቀት ይካሄዳል።

የፕሮፌሰሯን አሻራ እና ውብ ትዝታዎች ለመጋራት በዝግጅቱ ላይ ሁላችሁም ተጋብዛችኋል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

በ2026 የዓለም ዋንጫ ላይ ለተለያዩ ብሔራዊ ቡድኖች የሚጫወቱ ወንድማማቾች

የ2026 የፊፋ የዓለም ዋንጫ ከመላው ዓለም የተውጣጡ ምርጥ ተጫዋቾችን...

ኢንፊኒቲ ለቤትና ለመኪና መግዣ ብድር እየሰጠ እንደሚገኝ አስታወቀ

ኢንፊኒቲ ኃላፊነቱ የተወሠነ መሠረታዊ የቁጠባ እና ብድር ኀብረት ሥራ...

የአዲሱ የወንጀል ህግ ስነ-ስርዓት የእርማት ስራዎች ሳይጠናቀቁ በሥራ ላይ እየዋለ ነው

የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ላለፉት 64 ዓመታት...

ናይጄሪያው ዩናይትድ ካፒታል በኢትዮጵያ የመጀመሪያውን የውጭ ኢንቨስትመንት ባንክ ፈቃድ አገኘ

​የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለሥልጣን በሀገሪቱ የካፒታል ገበያ ታሪክ ለመጀመሪያ...