የ101 ሚሊዮን ብር የሕክምና ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ

Date:

ድጋፉ የተደረገው  ለአምስት የመንግስት ሆስፒታሎች መሆኑ ተነግሯል።

በኢትዮጵያ ሙስሊሞች የልማት ኤጀንሲ አማካኝነት የቀረበው ይህ ድጋፍ፣ በኡስታዝ አቡበከር አህመድ አስተባባሪነት ከሙስሊም ኤይድ አሜሪካ የተገኘ ነው።

​በርክክብ ሥነ-ስርዓቱ ላይ የጠቅላይ ምክር ቤቱ ፕሬዝዳንት ሸይኽ ሐጂ ኢብራሂም ቱፋ ድጋፉ የረመዳን ወርን የመተሳሰብ እሴት የሚያንፀባርቅ መሆኑን ገልጸዋል።

የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ሰሃረላ አብዱላሂ በበኩላቸው ድጋፉ ለጤና ተቋማቱ ትልቅ አቅም እንደሚሆን በመጥቀስ ምስጋና አቅርበዋል።

ድጋፉ የተደረገላቸው ሆስፒታሎች አቦምሳ፣ ኮምቦልቻ፣ ጭናክሰን፣ ጉንችሬ እና ቋንጤ ይገኙበታል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

እንግሊዝ ዕድሜያቸው ከ16 ዓመት በታች ማህበራዊ ሚዲያ እንዳይጠቀሙ አገደች

የእንግሊዝ መንግሥት ዕድሜያቸው ከ16 ዓመት በታች የሆኑ ሕፃናትና ታዳጊዎች...

አሜሪካ 300 ሚሊዮን ዶላር ለኢራን ልትሰጥ ነው መባሉን ትራምፕ አስተባበሉ

አሜሪካ እና ኢራን ከስምምነት ከደረሱ በኋላ አሜሪካ እና አጋሮቿ...

ደህና ሁን! ሰሜ…ስሜ!

“ከልጅነታችን ጀምሮ ጥበብ አገናኝታን ፣ በግሽ አባይ የባህል ቡድን...

✌️ጀግናን ማክበርና መሸለም ጀግንነት ነው

✌️ከዕድሜው የገዘፈው የታሪኩ ጁዋር ጀግናውን ሙሉጌታ ከበደን የመዘከር የጀግንነት...