ዱባይ ከ15 ዓመት በታች የሆኑ ታዳጊዎች ማህበራዊ ሚዲያ እንዳይጠቀሙ አገደች

Date:

ሀገሪቱ ያሳለፈችው አዲስ መመሪያ ከ15 ዓመት በታች የሆኑ ታዳጊዎች የራሳቸውን አካውንት መክፈት፣ ይዘቶችን መጫን፣ አስተያየት መስጠትም ሆነ በሕዝባዊ ግሩፖች ውስጥ መሳተፍን ሙሉ በሙሉ ይከለክላል።

ዕድሜያቸው 15 እና 16 የሆኑ ታዳጊዎች ማህበራዊ ሚዲያዎችን መጠቀም ቢችሉም፣ ጥብቅ የሆነ የይዘት ቁጥጥር እና የደህንነት ጥበቃ ይደረግባቸዋል።

ማህበራዊ ሚዲያ ኩባንያዎች አዲሱን ሕግ ተግባራዊ ለማድረግ እስከ 12 ወራት የሚደርስ ጊዜ ተሰጥቷቸዋል።

ይህ ውሳኔ ዩኤኢን እንዲህ ዓይነቱን ጥብቅ እገዳ በማስተዋወቅ የመጀመሪያዋ የአረብ ሀገር ያደርጋታል።

እርምጃው በታዳጊዎች ዲጂታል ደህንነት ዙሪያ የተወሰደ ትልቅ ምዕራፍ ተብሏል ሲሉ የሀገሪቱ መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመረጃ ነጻነት አዋጅን በሙሉ ድምፅ አጸደቀ

በምክር ቤቱ የዲሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ አቶ እውነቱ...

በቬንዝዌላ በደረሰ የመሬት መንቀጥቀጥ የ32 ሰዎች ህይወት አልፏል

በቬንዙዌላ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የታወጀ ሲሆን 7.2 እና 7.5...

የጎንደር ዩኒቨርሲቲ “ሉሲ” ላገኟት ፕሮፌሰር የክብር ዶክትሬት ዲግሪ ሰጠ

የዩኒቨርሲቲው ሴኔት ሰኔ 16 ቀን 2018 ዓ.ም. ባካሄደው ስብሰባ፥...

የሳህለወርቅ ዘውዴ አዲሱ አለም አቀፍ ሹመት በተመድ ልዩ ተልእኮ ተሰጣቸው

የቀድሞዋ የኢትዮጵያ ፕሬዝደንት ወይዘሮ ሳህለወርቅ ዘውዴ በተመድ ዋና ፀሀፊ...