“ገዳማዊ ልማት ለቤተ ክርስቲያን ትሩፋት”

Date:

ገዳማት በነፍስ መንገድ የሚጓዙ መነኮሳት መገኛ ናቸው፡፡
በስራ ተግተውና በርትተው የሚታዩት መነኮሳቱ፣ የሚያጋጥማቸውን ፈተና በጾም ፣ በጸሎት በስግደት ያልፉታል፡፡

እኛም በጠንካራ ስራቸው ላይ አንዲት ጠጠር ብንጥል፣ከትጋታቸው ጋር ተደምራ ተአምር ትሰራለች፡፡

ገዳማቱን ስናለማ ለቅድስት ቤተ ክርስቲያን ትልቅ አስተዋጽኦ እናደርጋለን፡፡ የሃይማኖት መሠረቷንም እናጸናለን፡፡

በመሆኑም ጥቅምት 16/2018 ዓ.ም ከቀኑ 5:00 ሰዓት ጀምሮ፣ በሚሊኒየም አዳራሽ መንፈሳዊ ጉባኤ  ተዘጋጅቷል፡፡

በጉባኤው ሊቃነ ጳጳሳት፣ሊቃዉንተ ቤተክርስቲያን፣ መምህራንና ዘማሪያን የሚገኙ ሲሆን፣ እርስዎም በጉባኤው ተሳታፊ እንዲሆኑ መንፈሳዊ ጥሪ ቀርቦሎዎታል፡፡

አዘጋጅ :- ሙትአንሳ ማር ቅዱስ ሚካኤል አንድነት ገዳም

መግቢያ  100 ብር ብቻ

ለበለጠ መረጃ:- 09 38 64 44 44

ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ  ማር  ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት  ገዳም

ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391

ወይም

አቢሲኒያ ባንክ
141029444

👉የመግቢያ ትኬቱን በእለቱም በዛው በሚሊኒየም አዳራሽም ማግኘት ይችላሉ።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ከ989 ሚሊዮን ብር በላይ የኮንትሮባንድ እቃዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

የጉምሩክ ኮሚሽን ከግንቦት 27 እስከ ሰኔ 3 ቀን 2018...

“እኔ እስካለሁ ድረስ ኢራን የኑክሌር መሣሪያ ባለቤት አትሆንም!”

የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ትናንት ሰኔ 5 ቀን...

አገር እንዲህ ዓይንህን ለአፈር ይባላል?

በተጀመረው የአለም ዋንጫ ደቡብ አፍሪካ በሜክሲኮ መሸነፏን ተከትሎ አፍሪካ...

አሜሪካ እና ኢራን የመጀመሪያ ደረጃ ስምምነት በ24 ሰዓት ውስጥ እንደሚፈራረሙ ፓኪስታን አስታወቀች

ዩናይትድ ስቴትስ እና ኢራን በሰላም ድርድሩ ማዕቀፎች ላይ መስማማታቸውን...