ፒኤስጂ በክለቦች ዓለም ዋንጫ ለፍጻሜ ደረሰ

Date:

በክለቦች ዓለም ዋንጫ ግማሽ ፍጻሜ ጨዋታ ፒኤስጂ ሪያል ማድሪድን 4 ለ ዐ በማሸነፍ ለፍጻሜ ደርሷል።

የፒኤስጂን የማሸነፊያ ግቦች ፋብያን ሩይዝ (2)፣ ዴምቤሌ እና ራሞስ ከመረብ አሳርፈዋል።

ፒኤስጂ የክለቦች ዓለም ዋንጫን ለማንሳት በፍጻሜው ከቼልሲ ጋር የሚፋለም ይሆናል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የዓለም የቡና ገበያ ዋጋ በከፍተኛ ሁኔታ መቀነሱ ተገለጠ

በዓለም አቀፍ ደረጃ በቡና አቅርቦት ላይ ተፈጥሮ የነበረው ስጋት...

አሜሪካ የኢራንን የጭነት መርከብን መያዟን አስታወቀች

በሆርሙዝ ወሽመጥ በኩል ወደ ኢራን ወደቦች የሚደረጉ እንቅስቃሴዎችን የዘጋችው...

“ቴዲ አፍሮ የኢትዮጵያን ሙዚቃ ቀይሮታል!” — ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ

በ"ወቸው ጉድ" ፖድካስት ላይ እንግዳ ሆነው የቀረቡት ፕሮፌሰር ብርሃኑ...