17ኛው የአዲስ አበባ ዩንቨርሲቲ ፕሬስ የመፅሐፍ ዓውደ ርዕይ እና ሽያጭ ተጀምሯል!!

Date:

(ይትባረክ ዋለልኝ)

አስራ ሰባተኛው የአዲስ አበባ ዩንቨርስቲ ፕሬስ የመፅሐፍ ዓውደ ርዕይ እና ሽያጭ ከሚያዚያ 28 እስከ ግንቦት 4 ቀን 2017 ዓ.ም ድረስ በአዲስ አበባ ዩንቨርሲቲ ስድስት ኪሎ ካምፓስ ግቢ ውስጥ ይካሄዳል፡፡ ለ 7 ቀን በሚቆየው በዚህ የመፅሐፍ ዓውደ ርዕይ እና ሽያጭ ላይ የአዲስ አበባ ዩንቨርስቲ ፕሬስ; የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ : ጃፋር መፅሐፍ እና በርካታ አሳታሚዎችና አከፋዮች
በቅናሽ ዋጋ መፅሐፍቶችን ይዘው በዓውደ ርዕዩ ላይ ይጠብቋችኃል::

በዚህ የመፅሐፍ ዓውደ ርዕይ ላይ አዳዲስ መጽሐፍት ይመረቃሉ:ውይይቶች ይካሄዳሉ:ለህፃናት የንባብ ፕሮግራም ይካሄዳል::እንዲሁም ከገበያ የጠፉ እና በርካታ መፅሐፎች : የህፃናት መፅሐፎች: የሐይማኖት መፅሃፎችን ጨምሮ ሁሉንም በአንድ ስፍራ ያገኛሉ! ሁላችሁም እንድትገኙ ተጋብዛችኃል!!

እስከ እሁድ ድረስ ያለውን ፕሮግራም ፎቶው ላይ ያገኙታል::

ቦታ በዋናው ግቢ ስድስት ኪሎ ካምፓስ!

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

አክሊሉ ወንድሞቹ ለንባብ በቃ

በፀሐፌ ትዕዛዝ አክሊሉ ሀብተወልድ የልጅነት ታሪክ ላይ ያተኮረ ለታዳጊዎች...

የኢራን ተፈጥሮአዊ ምሽጎች እና ስትራቴጂካዊ ጥበብ

​ግዮን መጽሔት :- በመካከለኛው ምስራቅ የጂኦ-ፖለቲካ ትኩሳት...

ለአድዋ ድል መታሰቢያ በአሜሪካ ቀን ተሰየመ

በአሜሪካ፣ የፔንሲልቪኒያ ግዛት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፣ የአውሮፓዊያኑ 'መጋቢት...

ኢሎን መስክ የዓለማችን የመጀመሪያው ትሪሊዮነር ሆነ

ኢሎን መስክ የሀብት መጠኑ 1 ትሪሊዮን ዶላር ያለፈ የመጀመሪያው...