Date:

እስራኤል የሊባኖሱን ሄዝቦላህ ከፍተኛ መሪ መግደሏን ይፋ አደረገች፡፡

ህይወታቸውን ያጡት መሪ በሄዝቦላህ ሬድዋን ሀይል ውስጥ ከፍተኛ አዛዥ እንደነበሩም ተጠቅሷል ፡፡

ግድያው የተፈጸመው በደቡባዊ ሊባኖስ “ቃ’ና” በተሰኘ አካባቢ ሲሆን እስራኤል ዛሬም ጥቃት መሰንዘሯን አጠናክራ  መቀጠሏን ይጠቁማል ተብሏል፡፡

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ግዮን መጽሔት በዛሬ ዕትሟ

ግዮን መጽሔት ዛሬ ቅዳሜ ነሔሴ 16 2018 ዓ.ም ገበያ...

ቱርክ ቤንያሚን ኔታንያሁ ላይ የእስር ማዘዣ አወጣች

ቱርክ የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ላይ ዓለም አቀፍ...

በመቀለ የሚካሄደው የአሸንዳ በዓል የመክፈቻ ሥነ ሥርዓት ተሰረዘ

በትግራይ በርካታ ታዳሚ በሚገኝበት በየዓመቱ የሚከበረው የአሸንዳ ባህላዊ በዓል...

የኢትዮጵያ ፖስታ 3 ሺሕ የሚጠጉ ቅርንጫፎቹን ወደ ባንክ ኤጀንትነት ለመቀየር እንቅስቃሴ ጀመረ

የኢትዮጵያ ፖስታ በመላ ሀገሪቱ የሚገኙ 3 ሺሕ በሚጠጉ ቅርንጫፎቹ...