Date:

እስራኤል የሊባኖሱን ሄዝቦላህ ከፍተኛ መሪ መግደሏን ይፋ አደረገች፡፡

ህይወታቸውን ያጡት መሪ በሄዝቦላህ ሬድዋን ሀይል ውስጥ ከፍተኛ አዛዥ እንደነበሩም ተጠቅሷል ፡፡

ግድያው የተፈጸመው በደቡባዊ ሊባኖስ “ቃ’ና” በተሰኘ አካባቢ ሲሆን እስራኤል ዛሬም ጥቃት መሰንዘሯን አጠናክራ  መቀጠሏን ይጠቁማል ተብሏል፡፡

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ትራምፕ ከኢራን ጋር የተስማሙባቸውን ነጥቦች ከአርብ በፊት ይፋ ሊያደርጉ ይችላሉ

የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከኢራን ጋር ጦርነቱን ለማቆም የተስማሙባቸውን...

‹‹ሃገረ ትግራይ›› በዘመናት መነፅር ሲታይ

(አጭርዳሰሳ) በወሰንሰገድ ገ/ኪዳን (ጋዜጠኛ) የመጽሐፉርዕስ፡- ሃገረ ትግራይ የመጽሐፉ ዓይነት፡-...

እንግሊዝ ዕድሜያቸው ከ16 ዓመት በታች ማህበራዊ ሚዲያ እንዳይጠቀሙ አገደች

የእንግሊዝ መንግሥት ዕድሜያቸው ከ16 ዓመት በታች የሆኑ ሕፃናትና ታዳጊዎች...