Date:

እስራኤል የሊባኖሱን ሄዝቦላህ ከፍተኛ መሪ መግደሏን ይፋ አደረገች፡፡

ህይወታቸውን ያጡት መሪ በሄዝቦላህ ሬድዋን ሀይል ውስጥ ከፍተኛ አዛዥ እንደነበሩም ተጠቅሷል ፡፡

ግድያው የተፈጸመው በደቡባዊ ሊባኖስ “ቃ’ና” በተሰኘ አካባቢ ሲሆን እስራኤል ዛሬም ጥቃት መሰንዘሯን አጠናክራ  መቀጠሏን ይጠቁማል ተብሏል፡፡

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የተሰጠ መግለጫ

የእግዚአብሔር ሕዝብ ጉባኤ፣ የጌታችንና የመድኀኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አካልና የመንፈስ...

በመቅደላ ጦርነት ጊዜ የተዘረፉ ቅርሶች ወደ ኢትዮጵያ ተመልሰዋል

በመቅደላ ጦርነት ጊዜ የተዘረፉ የአጼ ቴዎድሮስ የፀጉር ቁንዳል እና...

ፈረንሳይ የ54 ነጥብ 6 ሚሊዮን ዩሮ ብድር ለመስጠት ተስማምታለች

የፈረንሳዩ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን በኢትዮጵያ ጉብኝታቸው ሀገራቸው ለኢትዮጵያ የኃይል...

ትራምፕ ኢራን ላይ ያላቸው ትዕግሥት እየተሟጠጠ መሆኑን ተናገሩ

የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከቻይናው መሪ ዢ ጂንፒንግ ጋር...