Date:

እስራኤል የሊባኖሱን ሄዝቦላህ ከፍተኛ መሪ መግደሏን ይፋ አደረገች፡፡

ህይወታቸውን ያጡት መሪ በሄዝቦላህ ሬድዋን ሀይል ውስጥ ከፍተኛ አዛዥ እንደነበሩም ተጠቅሷል ፡፡

ግድያው የተፈጸመው በደቡባዊ ሊባኖስ “ቃ’ና” በተሰኘ አካባቢ ሲሆን እስራኤል ዛሬም ጥቃት መሰንዘሯን አጠናክራ  መቀጠሏን ይጠቁማል ተብሏል፡፡

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የጣሊያን የመከላከያ ስምምነቶችና የፖለቲካዊ ድጋፎች

በመካከለኛው ምስራቅ እየተባባሰ የመጣውን የጸጥታ ስጋት ተከትሎ፣ ጣሊያን ለባህረ...

የኢትዮጵያ የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ ”ንዋይ” የተሰኘ መተግበሪያን ይፋ አደረገ

የኢትዮጵያ የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ በመላ ሀገሪቱ የሚገኙ ዜጎች...

የነዳጅ እጥረት አሽከርካሪዎችን ለከፋ እንግልት እየዳረገ ነው

በአዲስ አበባ እና በልዩ ልዩ የክልል ከተሞች የሚስተዋለው የነዳጅ...

ሼክ ኢብራሂም ቱፋ በኢራን ኤምባሲ በመገኘት ሀዘናቸውን ገለጹ

የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ሼክ ኢብራሂም...