እስራኤል የሊባኖሱን ሄዝቦላህ ከፍተኛ መሪ መግደሏን ይፋ አደረገች፡፡
ህይወታቸውን ያጡት መሪ በሄዝቦላህ ሬድዋን ሀይል ውስጥ ከፍተኛ አዛዥ እንደነበሩም ተጠቅሷል ፡፡
ግድያው የተፈጸመው በደቡባዊ ሊባኖስ “ቃ’ና” በተሰኘ አካባቢ ሲሆን እስራኤል ዛሬም ጥቃት መሰንዘሯን አጠናክራ መቀጠሏን ይጠቁማል ተብሏል፡፡
እስራኤል የሊባኖሱን ሄዝቦላህ ከፍተኛ መሪ መግደሏን ይፋ አደረገች፡፡
ህይወታቸውን ያጡት መሪ በሄዝቦላህ ሬድዋን ሀይል ውስጥ ከፍተኛ አዛዥ እንደነበሩም ተጠቅሷል ፡፡
ግድያው የተፈጸመው በደቡባዊ ሊባኖስ “ቃ’ና” በተሰኘ አካባቢ ሲሆን እስራኤል ዛሬም ጥቃት መሰንዘሯን አጠናክራ መቀጠሏን ይጠቁማል ተብሏል፡፡
በብዛት የተነበቡ
Ethio Habesha Printing and Advertising PLC brings 25 years of expertise to the print media landscape.
© Ghion Magazine ግዮን መጽሔት. All Rights Reserved.
Produced by Ha Geez.
