3ኛው የአፍሪካ የስራ ዕድል ፈጠራ ፎረም የማጠናቀቂያ መድረክ በመካሄድ ላይ ይገኛል

Date:

በመድረኩ ንግግር ያደረጉት የስራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፍሪት ካሚል 3ኛው የአፍሪካ የስራ ዕድል ፈጠራ ፎረም ውጤታማ ውይይቶች የተደረገበት መሆኑን ተናግረዋል።

የአፍሪካ የስራ ፈጠራ ፎረም ወደ ጉባኤ መሸጋገሩንም አብስረዋል። ይህም በዘርፉ ላይ የሚሰራወን ስራ ይበልጥ ለማጠናከር እንደሚያግዝ ተናግረዋል።

ለ3 ቀናት በተካሄደው 3ኛው የአፍሪካ የስራ ፈጠራ ፎረም ዲጅታል ቴክኖሎጅን ያገናዘበ ስራ ዕድል ፈጠራ ማሳደግ፣ 2063 አጀንዳን ማሳካት የሚያስችል አካታችና ቀጣይነት ያለው ስራ ዕድል ፈጠራ ማተኮር፣ የሴቶችና በጥቃቅን አንስተኛ ዘርፍ የተሰማራ ማጠናከር።

ተለዋዋጭ የሆነውን የዓለምን ኢኮኖሚ ያገናዘበ ስራ ዕድል ፈጠራ ማተኮር እንደሚገባን ሚኒስትሯ ተናግረዋል::

መደረኩ ከውይይት ባሻገር ውጤታ የስራ እድል ፈጠራ ለማሳደግ የተመከረበት መሆኑን ተናግረዋል።

የዲጂታል ቴክኖሎጂ፣ የፋይናንስ አካታችነት ስራዎችን ማሻሻል፣ የህግ ማዕቀፍ ክፍተቶች መቃኘት፣ የአፍሪካ ነጻ ንግድ ቀጣና ጉዳዮች ዙሪያ ላይ ውውይት ሲከናወንበት የነበረው  3ኛው የአፍሪካ የስራ ዕድል ፈጠራ ፎረም የማጠናቀቂያ መድረክ እየተካሄደ ይገኛል።

በተለያዩ የስራ ዘርፍ ተሰማርተው ውጤታማ ስራ ዕድል ለፈጠሩ አካላት የእውቅና መርሃግብር እየተከናወነ ነው ።

NBC Ethiopia

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ሃይንከን በአልኮል መጠኑ ጠንከር ያለ ቢራ ለኢትዮጵያ ገበያ አስተዋወቀ

ሃይንከን ኢትዮጵያ በእለም አቀፍ ደረጃ ዝነኛ የሆነውን ዴሰፔራዶስ (Desperados)...

ኢራን ድርድር ውስጥ ከገባች “እጇ ከቃታው ላይ” አይነሳም

ኢራን ከአሜሪካ ጋር ድርድር የምታደርግ ከሆነ ንግግር ውስጥ የምትገባው...

ለቅርስ ጥበቃና ምርምር የዲጂታል ቴክኖሎጂ አጠቃቀም

የቅርስ ጥበቃና የምርምር ዘርፍ ውስጥ የዲጂታል ቴክኖሎጂ አጠቃቀም አስፈላጊ...