በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሰራተኞች የብቃት ምዘና ሊደረግ ነዉ                                                                                              

Date:

                                                                                                      በመንግስት አገልግሎት እና አስተዳደር ፖሊስ መሰረት በአዲስ አበባ ከተማ የሰራተኞች ብቃት ምዘና ሀምሌ 1/2018 ዓ.ም እንደሚጀምር በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፐብሊክ ሰርቪስ እና የሰው ሀብት ልማት ቢሮ ም/ቢሮ ኃላፊ ፍቅርተ አበራ ተናግረዋል፡፡
                                                                                                                                                                                                 በተመረጡ ተቋማት ተጀምሮ በአዲስ አበባ የሚገኙ 170ሺ ሰራተኞች የብቃት ምዘና ያደርጋሉል/ይወስዳሉ፡፡ ባለፈው አመት የመዋቅራዊ ማሻሻያ ሲደረግ ሰራተኞች ያላቸውን እውቀት እና ክህሎት በፈተና የማረጋገጥ ስራ ሲሰራ ቆይቷልም ተብሏል፡፡

የብቃት ምዘናው አላማ ሰራተኞች ያሉበትን ደረጃ (የባህሪም ሆነ የቴክኒካል እውቀታቸውን) መለየት ሲሆን በብቃት ምዘናው መሰረት ተወዳዳሪ እና ምንም ችግር የሌለባቸው ሰራተኞች ወደ ማትጊያ ስርዓት ይገባሉ፡፡ ክፍተት ያለባቸው ደግሞ እንደ ክፍተታቸው ተለይቶ ስልጠና በመስጠት እንዲመዘኑ ይደረጋል ብለዋል ም/ቢሮ ኃላፊዋ ፍቅርተ አበራ፡፡

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ጥቃት አድራሹ ከካሊፎርኒያ መሆኑን ትራፕ ገለፁ

ትናንት ቅዳሜ ምሽት በዋይት ሃውስ የጋዜጠኞች ማኅበር የእራት ግብዣ...

በኬንያ የመንገደኞች አውሮፕላን ከመስመሩ ወጥቶ ተከሰከሰ

ዛሬ ረፋድ ላይ በኬንያ ማንዴራ የአውሮፕላን ማረፊያ አንድ...

አቶ ጀማል አህመድ ለቅዱስ ጊዮርጊስ ተጨማሪ 26 ሚሊየን ብር ሰጡ

አቶ ጀማል አህመድ ባሳለፍነው ወር ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ  ከሰጠው...

“የቻይና-አፍሪካ የምርምር ማዕከል”በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሊከፈት ነው

አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ከቻይና-አፍሪካ ኢንስቲትዩት ጋር በመተባበር "የቻይና-አፍሪካ የምርምር...